Entertailment Page

Entertainment






👁 :
ፒያሳ ------part 2 ----
Catagory: History
Author:
Posted Date:10/02/2024
Posted By:utopia online

አንተ አገርህ በሁሇቱም ቅደሳን መጽሕፌት መጠቀሷ ሌዩ ኩራት እንዯሚሰጥህ ሁለ እኛ የፒያሳ ሌጆችም በጸጋዬ ገብረመዴኅን ሥራ መካተታችን ያኮራናሌ፡፡ ‹‹ቦላ›› የሚሇውን ቃሌ በሰሊምታ መጽሔት እንጂ በየትኛውም ቅደሳን መጻሕፌት አታገኘውም፡፡ ‹‹ጨርቆስ›› የሚሇውን ስም በተጨቆኑ ቀሌድች ሲዱ ውስጥ እንጂ የትም አታገኘውም፡፡ ፒያሳን ግን በታሊቁ ባሇቅኔ ጸጋዬ ገ/መዴህን መጽሕፌት እንዯሌብህ ታገኘዋሇህ፡፡ይህንን ጽሐፌ ስንጀምር እንዯብዙዎቹ የጂኦግራፉ ትምህርቶች በ“ዳፉኒሽን” ስሊሌጀመርኩሌህ ይቅርታ እጠይቅኻሇሁ፡፡ ፒያሳ የሚሇው ቃሌ የመጣው ከአውሮፓ አህጉር፣ ከጣሌያን አገር ሮም ከሚባሌ ሰፇር ሲሆን ትርጉሙም ‹‹አዯባባይ›› ወይም ‹‹ማእከሌ›› እንዯማሇት ነው፡፡ ይህ ቃሌ በአገራችን የትግርኛ ተናጋሪዎች ዘንዴም እንዯሚታወቅ ስነግርህ በታሊቅ ኩራት ነው፡፡ ሇምሳላ ዯርባባ ትግሪያዊ እናት ቆንጆ ሌጃቸውን ‹‹ጓሇይ ማዕረይ ብፒያሳ አይትኺዱ›› ብሇው ቢቆጡ ‹‹ሌጄ ማሬ በአስፊሌት አትሂጂ›› ሇማሇት ፇሌገው እንዯሆነ ትረዲሇህ፡፡ ስሇሆነም ከእኛው ትግርኛና ከ‹‹ጥሌያን›› ባዕዴ ቋንቋ ያገኘናቸውን ትርጉሞች በማዲበሌ ‹‹ፒያሳ›› የሚሇው ስርወ ቃሌ ተፇጠረ፡፡ ትርጉሙን ስንፇታው ዯግሞ የሚከተሇውን ማሇት ሉሆን ይችሊሌ፤ ፒያሳ፤ የቆነጃጅት ማዕከሌ፣የውቦች አዯባባይ፣ ዉበት የሚንዠቀዠቅበት፣ በየአስፊሌቱ…በየካፋው!!! እንግሉዝኛ፣ ጣሌያንኛና ህሌም እንዯፇቺው ነው ይሊለ በጣሌያን ጊዜ አርበኛ የነበሩ አበው ሲተርቱ፡፡ እውነት ብሇዋሌ፡፡ ፒያሳ የቆነጃጅት ማርና ወተት ናት፡፡ ካሊመንክ ታሪክ አገሊብጥ፤ መጻሕፌት ግሇጥ፤ አንብብ፤ ጠይቅ። ‹‹እሳት ወይ አበባ››ን አንብበኸዋሌ? የዛሬ ወጣቶች ከ‹‹ዳርቶጋዲ›› ውጭ መቼ መጽሏፌ ታነባሊችሁ? ሇማንኛውም ‹‹ዳርቶጋዲ›› ውስጥ ስሙ የተጠቀሰ አንጋፊ ኢትዮጵያዊ ባሇቅኔ አሇ፡፡ ስሙም ጸጋዬ ገብረመዴኅን ይባሊሌ፡፡ ነፌሱን ይማር፡፡ ከግብሮቹ አንደ ፌጽም ኢትዮጵያዊ ቅኔዎችን መዝረፌ ነበር፡፡ ‹‹እሳት ወይ አበባ›› አንደ ቅኔ የዘረፇበት ማሳ ነው፡፡ የሚገርምህ ይህን ዴንቅ መጽሏፌ 10 5ኛ ገጽ ሊይ ብትገሌጠው ይህን ቅኔ ታነባሇህ፡፡ ሇፒያሳ የተዘረፇ ቅኔ፡፡ አርቀን ማስተዋሌ ማሇት፤ የኛን ስሌጣኔ ዴሌዴይ፤ እግር ማየት ነው ብሇዋሌ፤ እስቲ እንግዱህ እግር እንይ፤ ያባቶችህ ያይን ዴንበር ከተረከዝ ልሚ ሳያሌፌ፤ አንተ ግን ጆቢራው- ዘራፌ፤ ጠረፌ አይወስንህ ጉብሌ፤ ጥልህ በዘመንህ እዴሌ፤ ዒይንህ ባት አሌፍ እንዱዋሌሌ፤ ቴይ ወዱያ ጀግንነት የሇ፤ ተዚህ የከረረ ግዲጅ፤ ባዯባባይ የደር ገዯሌ፤ስትናዯፌ የእግር አዋጅ፤ ላሉቱን በየላት‹‹ግሇብ››፤ቀኑን ጭምር በጠራራ፤ ሉነጋ እንዯ ጧት ጆቢራ፤ በከተማው ስታቅራራ፤ በእዴሜህ መንከራተት ስራ፤ — — እስቲ ዯሞ አራዲ ወጥተህ በከተማው አዯባባይ፤ ያንዶን ካንዶ ዲላና ባት፤ እግሯን ከእግር ጋር አስተያይ፤ ዯርቶሌህ ያገር ሌጅ ቅሌጥም፤ ዲላው ባቷ እስኪፇረጥም፤ እያናረ እስኪያገመግም፤ አንተ አዴፌጠህ ከኃሎዋ በአይንህ ሳግ ስታነፇንፌ፤ ያችን ሌክፌ፤ ያቺን ንዴፌ፤ — — አርቀን ማስተዋሌ ማሇት፤የኛን ስሌጣኔ ዴሌዴይ፤ እግር ማየት ነው ብሇናሌ፤ አሜን በቃን እግር እንይ፡፡ ፀጋዬ ገ/መዴኅን ፒያሳ (1983) አንተ አገርህ በሁሇቱም ቅደሳን መጽሕፌት መጠቀሷ ሌዩ ኩራት እንዯሚሰጥህ ሁለ እኛ የፒያሳ ሌጆችም በጸጋዬ ገብረመዴኅን ሥራ መካተታችን ያኮራናሌ፡፡ ‹‹ቦላ›› የሚሇውን ቃሌ በሰሊምታ መጽሔት እንጂ በየትኛውም ቅደሳን መጻሕፌት አታገኘውም፡፡ ‹‹ጨርቆስ›› የሚሇውን ስም በተጨቆኑ ቀሌድች ሲዱ ውስጥ እንጂ የትም አታገኘውም፡፡ ፒያሳን ግን በታሊቁ ባሇቅኔ ጸጋዬ ገ/መዴህን መጽሕፌት እንዯሌብህ ታገኘዋሇህ፡፡ ሇማንኛውም ከሊይ በቀረበሌህ ግጥም በመመስረት የሚከተለትን ከምንባቡ የወጡ ጥያቄዎችን መሌስ፡፡ 1. ግጥሙ ዯራሲው የት ቁጭ ብል የጻፇው ይመስሌኻሌ? ሀ. ጨርቆስ ሇ.ፒያሳ ሏ. ቦላ ዴሌዴይ መ. አሲምባ 1. ከግጥሙ መንፇስ በመነሳት የ‹‹ቁንጅና ማርና ወተት የሚፇስባት ሰፇር›› የተባሇችው? ሀ. ሊም በረት ሇ. ፒያሳ ሏ. ካራቆሬ መ. መሌሱን ጸጋዬም ቢሆን አያውቀውም ወዯዛሬው የፒያሳ ጫወታ ሌመሌስህ! ፡፡ ፒያሳን ከላልች እህት ሰፇሮች ሌዩ የሚያዯርጋት ሇሊይኛውም፣ ሇታችኛውም የኅብረተሰብ ክፌሌ የምትመጥን በመሆኗ ነው፡፡ በቀሊለ እንዱገባህ ወጣት ምሳላ ሌስጥህ፡፡ አይበሇውና ወንዴነትህ አስቸገረህና እንዯኔ በጨዋ መንገዴ እንዯ ጨው የምትጣፌጥ ፌቅረኛህን ‹‹ማህሙዴ ጋ ጠብቂኝ›› ብሇህ፣ ኬክ ጋብዘህ፣ በጁስ ተሇማምጠህ፣ በክትፍ ተሇማምነህ ከንፇር ሊይ ቂብ ማሇት የማትችሌ ከሆነ፣ አሌያም ዯግሞ የሴት ቢሮክራሲ ከሰፇርህ ቀበላ ጋር የሚመሳሰሌብህ ከሆነ፣ ፒያሳ መፌትሄ አሊት፡፡ እስኪመሽ መታገስ ከቻሌክና ኪስህ ዴፌን ብሮችን ካቆረ እነ ‹‹ባካሌ ፀ›› እነ ‹‹ብለናይሌ››፣እነ ‹‹ጊቤ›› እነ ‹‹ቼ ጉቬራ›› ይተባበሩኻሌ፡፡ እስኪመሽ መታገስ ካሌቻሌክ ዯግሞ ‹‹ገሉሊ›› የሚባሌ ቤት አሇሌህ፡፡ ‹‹ገሉሊ›› ቢራ ሳይሆን ማክያቶ አዘህ ከአስተናጋጆቹ ጋር ሇ‹‹አጭሬ›› የምትዯራዯርበት ቤት ነው፡፡ ስሇዚህ እና ላልች አራት ተመሳሳይ ዴብቅ አገሌግልት ስሇሚሰጡ እህት ኩባንያዎች በቅርቡ አጫውትህ ይሆናሌ፡፡ በነገርህ ሊይ ‹‹ቼ ኩቬራ›› ሇፒያሳ አዱስ ገብ ነው፡፡ ገና ከመምጣቱ የጎረምሶች ቡጢ ቤት ሆኗሌኸሌ፡፡ ይሄ ቤት በጨርቆስ ክፌሇከተማ ቢከፇት ይሻሌ ነበር፡፡ የፒያሳ ሌጅ ይመታሃሌ እንጂ አይዯባዯብህም፡፡ ዋጋ ከተወዯዯብህ ዯግሞ ቀውጢ ሰፇር ሌጠቁምህ፡፡ ከትግራይ ሆቴሌ እስከ ጣይቱ ሆቴሌ ያሇውን መንገዴ ታውቀዋሇህ? ይህ አጭር ጎዲና የያዘውን ረዥም ጉዴ በዝርዝር ሇመግሇፅ እንዯ መስቀሌ አዯባባይ ሰፉ ብራና ቢገኝም የሚሞከር አይዯሇም፡፡ በያዘው የሴት አዲሪዎች ብዛት ከምስራቅ አፌሪካ አንዯኛ ሳይሆን አይቀርም፣ከአዱሳባ ግን ከቺቺኒያ ቀጥል ሁሇተኛ እንዯሆነ ስነግርህ ያሇጥርጥር ነው፡፡ በዚህ ሰፇር ንጉሳቸውን እንዯሚጠብቁ ሚኒስትሮች የመንገደን ግራና ቀኝ ተሰሌፇው የሚቆሙ ሌጅ-እግር ኮማሪቶች በየእሇቱ ይወሇዲለ፡፡ ዯግሞም በየምሽቱ ቁጥራቸው ይጨምራሌ፡፡ ከየት ነው የሚፇሌቁት ሌትሌ ትችሊሇህ፡፡ ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳኸው፡፡ ሴቶቹ ‹‹አራት ኪል››ን፣‹‹አውቶብስ ተራ››ን፣‹‹ጣሌያን ሰፇር››ን ከመሰለ የጎረቤት ቀዬዎች ወዯ ፒያሳ ይፇሌሳለ፡፡ ከነዚህ ጎረቤት ሰፇሮች አታሇው የሚያመጧቸው ዯግሞ እሳት የሊሱ የፒያሳ ዯሊልችናቸው፡፡ እንዱህ ይሎቸዋሌ፤ ‹‹ፒያሳ የሚባሌ አገር አሇ፡፤ ወርቅ የሚታፇስበት፤ ባሇፀጋ የሚኮንበት፣ፓስፖርት አውጪና ወዯ ፒያሳ ሌውሰዴሽ ሇቤተሰቦችሽ ድሊር ትሌኪያሇሽ፡፡›› ከየሰፇሩ በዚህ መሌኩ በዯሊልች ሇስዯት የተዲረጉ ትኩስ ኃይልች ጣይቱ አካባቢን የስዯት መጠሇያቸው ያዯርጓታሌ፡፡ ሰራተኛ ሰፇርና ድሮ ማነቅያ ባለ ቆጥ ቤቶች አዲራቸውን ያዯርጋለ፡፡ አሁን አሁን እነዚህ የፒያሳ የጎዲና ኮማሪቶች መቆምያ ቦታ እያጡ ስሇሆነ ተራ በተራ መተዛዘሌ ጀምረዋሌ፡፡ የፒያሳ ክፌሇ ከተማ ሇነዚህ የጎዲና ኮማሪቶች ወይ ኮንድሚንየም ቤት ወይ ሴንሴሽን ኮንድም ወይ መቆምያ ቦታ ሉሰጣቸው ይገባሌ፡፡ ፒያሳን በቅርቡ በምሽት አይተኻት ከሆነ ‹‹ሰንሻይን ባር››፣ ‹‹ገብረትንሳይ ኬክ ቤት››፣ ‹‹መብራት ኃይሌ ህንፃ››፣ ‹‹ሲኒማ ኢትዮጵያ ዯጅ››፣ ‹‹ማህሙዴ ጋ››፣ ማህሙዴ ቁሌቁሇቱን፣ ‹‹አራዲ አቀበቱን፣ አሊሙዱን አጥሩን ሁለም ዯጆቻቸው በኮሌኮላዎች ተሞሌተዋሌ፡፡ ዯፇር ብሇህ ከጠየቅክ ኮሌኮላዎቹ ‹‹አውትድር ሰርቪስ›› ይሰጡኻሌ፡፡ እየመሸ ሲሄዴ ዯግሞ ይዯፌሩኻሌ፡፡ ነብሱ፣ ባርዬ፣ባሪቾ፣ቀዮ እያለ፡፡ በነገርህ ሊይ አሊሙዱን ሊሇፈት አስር አመታት ያጠረውን ‹‹የማዘጋጃ ሜዲ›› ሰሞኑን አምርሮ እየቆፇረው እንዯሆነ አይቻሇሁ፡፡ የቁፊሮዎን ጥሌቀትና የወሰዯውን ጊዜ በማየት የፒያሳ ጀዝቦች ‹‹ወርቁ ከአድሊ ሳይሆን ከፒያሳ ነው የሚወጣው›› እያለ ይቀሌዲለ አለ፡፡ ይህ አሊሙዱ ያጠረው ህንፃ ዴሮ ወርቅ ወርቅ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ያፇራ ነበር አለ፡፡ እነ መንግስቱ ወርቁን፤ እነ ወርቁ ኪዲኔን፤ እነ ወርቅነሽ ተስፈን (አራጋቢ ናት)፣ እነ ወርቅነህ ዘውዳን፤ እነ ወርቁ ዴንቁን፤ እነ ፌቅሩ ኪዲኔን፡፡ የኢትዮጵያን እግር ኳስ የሚገዴሇውም የሚያነሳውም አሊሙዱን ነው የሚሌ ፒያሳዊ ፌሌስፌና በቅርቡ ሰማሁ፡፡ እንዳት አሌኩ፡፡ እንዱህ አለኝ፤ እሳት የፒያሳ ሌጆች፤ ‹‹ሼኩ መጫወቻ ሜዲዎችን ሇኢንቨስትመንት ይወስዴና በምትኩ የውጭ አሰሌጣኝ ይቀጥራሌ፡፡ከዚያ ቡዴናችን ጥሩ ይጫወታሌ ግን የግብ እዴሌ የሇውም፡፡ ችግሩ ምንዴነው ተብል ሲጠና ተጫዋቾቹ ጎሌ በላሇው ሜዲ ትሬይኒንግ እየሰሩ ነው ተባሇ፡፡›› ሼክ አሊሙዱ አሰሌጣኙን ወስዯው ሜዲውን ቢመሌሱሌን መሌካም ሳይሆን አይቀርም፡፡ ባንጫወትም የጎሌ እዴሌ ይኖረን ነበር፡፡ሼኩ ቶል የፒያሳውን ህንፃ ገንብተው ጥሩ ጥሩ ዣንጥሊ መሸጫ ሱቅ በመክፇት የስቴዴየምን ህዝብ ይክሱታሌ ብዬ አስባሇሁ፡፡ ምስኪን የስቴዴየም ሕዝብ፡፡ አሁንም ጎሌ እየጠበቀ ይዘንብበታሌ! ይኸው ስንት ስፖርተኛ ያፇራ የነበረው የፒያሳ ሜዲ አጥሩ ኮሌኮላዎችን አፇራ እሌኸሇሁ፡፡ ሆኖም ይህ ህንፃ ሲያሌቅ ፒያሳ ምን መሌክ ይኖራት ይሆን ስሌ አስባሇሁ፡፡ ፇጣሪ ይህን ሳያሳየኝ እንዲይጠራኝ በርትቼ እጸሌያሇሁ፡፡ የጫወታችንን ውሌ አሲዘኝማ! ወዯ ትግራይ ሆቴሌ አካባቢ እንመሇስ፡፡ ከትግራይ ሆቴሌ እስከ ጣይቱ ባሇው አካባቢው ያለት ጥቃቅንና አነስተኛ መሸታ ቤቶች ቤት ያፇራቸውን፣ እዴሌ የዞረባቸውን ቆነጃጅት በ‹‹ቴክ አወይ›› እንዴትወስዲቸው ዋጋ ያዯራዴሩኻሌ፡፡ እነ ‹‹አቢሲኒያ›› በወጣት ሊብ ያጥኑኻሌ፤ እነ ‹‹ኮንቲነንታሌ››ምራቅ የዋጡ፣ በስራቸው ድክትሬት የጫኑ፣ ሰፉ የስራ ሌምዴ ያሊቸው ወይዛዝርትን በግዢ ያቀርብሌኻሌ፡፡ ሂዴ ዯግሞ ‹‹ናሽናሌ››፣ የአባትህ ታሊሊቆች ከሴት ጭን የሚወጣ እሳት ሲሞቁ ታገኛቸዋሇህ፡፡ የሰፇርህን እዴር በሉቀመንበርነት የሚመሩት ሰውዬ የሴት ዲላ ቸብ ሲያዯርጉ ባይንህ በብረቱ ትመሇከታሇህ፡፡ በነገታው የእዴራችሁ ጡሩንባ ሇምን በተዯጋጋሚ እንዯሚነፊ ይገባኻሌ፡፡ ‹‹ትግራይ ሆቴሌ›› ዴሮ ዝነኛ እንጂ ቆንጆ አሌነበረም፡፡ እዴሜ ሇ‹‹አሸባሪዎች›› አሁን ቅሌብጭ ያሇ ህንፃ ሆኗሌ፡፡ ከምዴር በታች አቀርቅረህ የምትገባበት ዘመናዊ ባር ተከፌቶበታሌ፡፡ ‹‹ጃምቦ ባር›› ይባሊሌ፡፡ በዘናጭ ባሇጌ ወንበሮች እየተሸከረከርክ፣ ዊስኪ ጠርሙሶች ከበው እያስካኩሌህ እንዯ ሌዐሌ ትጠጣበታሇህ፡፡ ከህንፃው አናት ዯግሞ ‹‹ቶፕ ቪው›› ካፋ አሇሌህ፡፡ የፒያሳን አፇር የመሰለ ጣርያዎች ቁሌቁሌ እያየህ ‹‹አፇር ነኝና ወዯ አፇር እመሇሳሇሁ›› እያሌክ ተስፊ ትቆርጥበታሇህ፡፡ ሇማንኛውም የቀዴሞው ትግራይ ሆቴሌ ከፇነዲ በኋሊ እንዱህ አምሮበታሌ እሌኻሇሁ፡፡ ሆቴለ ሰው ተስፊ ካሇው ሞቶ መነሳት እንዯሚችሌ የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው፡፡ አሌዒዛር፡፡ በዚህ የጣይቱ ሰፇር ምን የላሇ ነገር አሇ! ጆሮህ ሇሙዚቃ የሰሇጠነ ከሆነ፣ በእንግሉዝኛ ማስነጠስ የሚቀናህ ከሆነ፣ የኮማሪቶች ከበርቻቻና ሇከት የላሇው ሳቅ የሚያንገሸግሽህ ከሆነ፣ ማንም ባንተ ዛቢያ እንዱሽከረከር የማትሻ ከሆነ፣ ሌምከርህ፡፡ ጣይቱ ሆቴሌን ተዯግፊ የቆመች ትንሽዬ ‹‹ፏብ›› አሇች፡፡ ‹‹ፍክሊንዴ ፏብ›› ትባሊሇች፡፡ በሙዚቃ ብቻ ስሜትህን አርክተህ፣ ጣጣህን ጨርሰህ፣ የኮንድም እንኳ ሳታወጣ ወዯ ቤትህ ትመሇሳሇህ፡፡ ወዯቤት መሄዴ ካሌፇሇክም ‹‹ፍክሊንዴ ፏብ›› እስኪነጋ ትታገስኻሇች፡፡ በሙዚቃ ፌቅር ያበደ ዜጎችን ‹‹ሃንግኦቨር›› በላሇው ሙዚቃ የምታሰክር ቀሽት የፒያሳ ፏብ ናት፤ ፍክሊንዴ፡፡ የሚገርምህ ጣይቱ ሆቴሌን ካጀቡት መንግስታዊ ያሌሆኑ መጠጥ ቤቶች ሁሌጊዜ ፀብና ግርግር አይጠፊም፡፡ ‹‹እከላ እንትኑን የገዯሇው እኮ እዚህ ቤት ነው!›› ትባሊሇህ፡፡ እዴሇኛ ከሆንክ ብቻ ነው ከዚህ ቀውጢ ሰፇር ሳትፇነከት የምትወጣው፡፡ በነገርህ ሊይ በጣም እዴሇኛ ከሆንክ ዯግሞ በእርምጃ ርቀት ብሔራዊ ልቶሪ አሇሌህ፡፡ ቦላ አካባቢ ቶምቦሊ ብታሸንፌ አዝዋሪው ብርህን ዋናው መስሪያ ቤት ሄዯህ እንዴትወስዴ ነው የሚነግርህ፡፡ ፒያሳ ቶምቦሊ ቢዯርስህ ግን ብርህን እጅ በእጅ መውሰዴ ትችሊሇህ፡፡ከዋናው መስሪያ ቤት፡፡ ጣይቱ ጎን፤ እስኪነጋ ጠብቀህ፡፡ እዴሇኛ ካሌሆክ ዯግሞ በፒያሳ በአንዯኛው መጠጥ ቤት ከአንዴ ጠጪ በተወረወረ ሸራፊ ብርጭቆ ጭንቅሊትህን ትተረተራሇህ፡፡ ከብሔራዊ ለቶሪ ፉትሇፉት እዴሇኛ ያሌሆኑ ሰዎችን የሚያጉር የአራዲ ክ/ከተማ ፖሉስ ጣብያ አሇሌህ፡፡ አዲርህ የተጠቀሙበትን ሇ‹‹ሸላ›› አሌከፌሌም ካለ ፀረ-ሰሊም ኃይልች ጋር ይሆናሌ፡፡ ጠዋት የዋስ መብት ተሰጥቶህ አሌያም መንግስታችን የይቅርታ ዯብዲቤ አስፇርሞህ ወዯቤትህ ታመራሇህ፡፡


Type:Social
👁 :
What we know about Iran's missile attack on Israel
Catagory:Reading
Author:
Posted Date:10/02/2024
Posted By:utopia online

Iran has launched hundreds of missiles towards Israel, with at least some striking Israeli territory. It is the second attack by Iran this year, after it fired hundreds of missiles and drones at Israel in April. Israeli military officials said the attacks appeared to be over and there was no more threat from Iran "for now" but it is still unclear how much damage was caused. The Israeli Prime Minister, Benjamin Netanyahu, has warned of "consequences" after the attack. Here's what we know so far. What was the scale of Iran's attack? Iran launched around 180 missiles towards Israel, the Israeli military said. That would make it a slightly larger attack than April's barrage, which saw about 110 ballistic missiles and 30 cruise missiles fired towards Israel. Footage carried by Israeli TV appeared to show some missiles flying over the Tel Aviv area shortly before 19:45 local time (16:45 GMT). Most missiles were shot down by Israeli aerial defence systems, an Israeli security official said, while a BBC correspondent in Jerusalem said some military bases may have been hit, and that restaurants and schools were hit. Iran's Islamic Revolutionary Guard Corps (IRGC) maintained that 90% of projectiles had hit their targets, saying hypersonic missiles had been used for the first time. IRGC sources said three Israeli military bases had been targeted. Follow live: Iran launches barrage of missiles at Israel The Palestinian civil defence authority in the occupied West Bank city of Jericho said a man there died during the Iranian missile barrage. According to the AFP news agency, which spoke to city governor Hussein Hamayel, the victim was killed by falling rocket debris. Israeli officials have not reported any serious injuries as a result of Tuesday's air attacks, but Israeli medics said two people had been slightly wounded by shrapnel. Why did Iran attack Israel? The IRGC said the attacks were in response to Israel's killing of one of its top commanders and leaders of Iran-backed militias in the region. It mentioned the killings of Hezbollah chief Hassan Nasrallah and IRGC commander Abbas Nilforoshan in the Lebanese capital Beirut on 27 September. It also referenced the killing of Hamas political leader Ismail Haniyeh in Tehran in July. While Israel has not admitted to being behind Haniyeh's death, it is widely believed to be responsible. A senior Iranian official told Reuters news agency the country's Supreme Leader, Ayatollah Ali Khamenei, had personally given the order for Tuesday's missile attack. Iran does not recognise Israel's right to exist and seeks its eradication. It has spent years backing paramilitary organisations opposed to Israel. Israel believes that Iran poses an existential threat and has spent years running covert operations against Tehran. Were the missiles stopped by Iron Dome? Israel has a sophisticated system of air defences, the best-known of which is the Iron Dome. It is designed to intercept short-range rockets of the sort fired by Hamas and Hezbollah. While it was used to defend against some elements of Iran's last attack in April, other elements of the country's "layered" defence systems probably did the bulk of the work on Tuesday. David’s Sling - a joint US-Israeli manufactured system - is used to intercept medium to long-range rockets, as well as ballistic and cruise missiles. And when it comes to long-range ballistic missiles, which fly outside the Earth’s atmosphere, Israel has the Arrow 2 and Arrow 3 interceptors.How have Israel's allies reacted? US President Joe Biden reaffirmed US support for Israel after the missile attack, describing it as "defeated and ineffective". He had ordered his forces in the region to "aid Israel's defence" and shoot down Iranian missiles. A Pentagon spokesperson said US Navy destroyers had fired about a dozen interceptors against Iranian missiles headed to Israel. US Defence Secretary Lloyd Austin also confirmed "multiple" interceptions by the US, condemning "this outrageous act of aggression by Iran". The BBC has also verified footage showing missile interceptions over the Jordanian capital of Amman. The country also shot down a number of missiles during Iran's last attack in April. The BBC understands UK fighter jets were involved in supporting Israel on Tuesday, as they were in April. Defence Secretary John Healey said British forces had "played their part in attempts to prevent further escalation” on Tuesday evening, without giving more details. UK Prime Minister Sir Keir Starmer said the UK stood with Israel and recognised her "right to self-defence". France and Japan added their voices to a chorus of condemnation of Iran's attacks and also called on all parties to avoid further escalation. What happens next? Netanyahu said Iran had made a "big mistake" and would "pay for it". "We have plans, and we will operate at the place and time we decide,” said Israel Defense Forces spokesperson Daniel Haggari. Iran's IRGC said Tehran's response would be "more crushing and ruinous" if Israel retaliated. Meanwhile, the Israeli military carried out new air strikes in Beirut against Hezbollah targets overnight after warning residents to move out of the city's southern suburbs where the group has a presence.


Type:Social
👁 :
UK forces involved in response to Iran attacks on Israel
Catagory:News
Author:
Posted Date:10/02/2024
Posted By:utopia online

UK forces were involved in supporting Israel in the conflict in the Middle East after Iran launched a missile attack on the country. Defence Secretary John Healey, who will be in Cyprus on Wednesday to visit personnel, said British forces had "this evening played their part in attempts to prevent further escalation”, without giving more details. The BBC understands UK fighter jets were involved, as they were in April when Iran last attacked Israel with missiles. Responding on Tuesday to Iran's attack, Prime Minister Sir Keir Starmer said the UK "stands with Israel" and recognises its right to self-defence. Iran’s Islamic Revolutionary Guard Corps said it had launched the missiles in retaliation for recent attacks that killed the leaders of the Hezbollah and Hamas militant groups, as well as a senior Iranian commander. Israel said most of the 180 missiles fired were intercepted. Healey thanked British personnel involved for their courage and professionalism. "The UK stands fully behind Israel's right to defend its country and its people against threats." Healey's visit to Cyprus will see him meet some of the British personnel preparing for the possibility of evacuating British nationals from Lebanon. Britons in Lebanon have been advised to register their presence with officials on the government's website and a UK-chartered plane is set to leave Beirut on Wednesday.In April British jets shot down a number of drones fired at Israel from Iran. The drones were intercepted by the RAF in Syrian and Iraqi airspace, where it was already operating as part of the Operation Shader mission against the Islamic State group. The decision to use jets in April was taken by the previous Conservative government and supported at the time and since by Sir Keir. Sir Keir used the address from Downing Street to condemn Iran's attack on Israel, saying he was "deeply concerned that the region is on the brink". "We stand with Israel and we recognise her right to self-defence in the face of this aggression," he said. Calling on Iran to stop its attacks, he added: "Together with its proxies like Hezbollah, Iran has menaced the Middle East for far too long, chaos and destruction brought not just to Israel, but to the people they live amongst in Lebanon and beyond. "Make no mistake, Britain stands full square against such violence. We support Israel's reasonable demand for the security of its people." Sir Keir was on the phone to his Israeli counterpart Benjamin Netanyahu when the Iranian attacks began. The two men had been speaking for around 15 minutes – about the prospect of missiles being fired by Tehran – when Netanyahu had to abandon the call because he had been told the attacks were under way. During their call, Sir Keir also underlined the importance of a ceasefire in Lebanon and Gaza. Conservative Party leader Rishi Sunak said: "We stand unequivocally by Israel's right to defend itself including against Hezbollah in Lebanon." In his statement, the prime minister repeated his advice to British nationals to leave Lebanon, warning the situation was becoming "increasingly grave". He added: "If you have the means to leave, the time is now. Do not wait." As of last week, there were thought to be between 4,000 and 6,000 UK nationals, including dependants, in Lebanon. The missile attack came hours after Israel launched a ground invasion in southern Lebanon, in what it has described as "limited, localised and targeted" raids against Hezbollah. Lebanese officials say more than 1,000 people have been killed following Israeli air strikes over the past two weeks. Hezbollah has responded by firing hundreds of rockets into northern Israel. The previously sporadic cross-border fighting between Israel and Hezbollah escalated on 8 October 2023 - the day after the unprecedented attack on Israel by Hamas gunmen from the Gaza Strip - when Hezbollah fired at Israeli positions, in solidarity with the Palestinians.


Type:Social
👁 :
ፒያሳ
Catagory: History
Author:
Posted Date:10/02/2024
Posted By:utopia online

ስብሓት ‹‹ትኩሳት›› ብል በጠራው መጽሏፈ ጀርባ ሊይ ምን አሇ? “ወጣት ሁን” አሇ፡፡ ቢመርህ ‹‹ሪቮለሽን›› ታስነሳሇህ፣ እጅግ ቢመርህ ራስህን ታጠፊሇህ…፡፡ ሇማንኛውም ወጣት ሁን፡፡ እኔ ግን እሌኻሇሁ፣ ወጣት መሆኑን ሁን፣ ነገር ግን ራስህን ከማጥፊትህ በፉት ፒያሳ ሂዴ፤ ሏሳብህን ሌትቀይር ትችሊሇህና፡፡ ሇመሞትም ቢሆን የፒያሳን ያህሌ መሌካም ሰፇር የሇም፡፡ ቀባሪ አታጣም፤ በፒያሳ ሰው ባያይህ ማዘጋጃ ያይኻሌ፡፡ሇመሞትም ሇመኖርም ስታስብ ፒያሳ ሂዴ፡፡ፒያሳን ሇሞትም ቢሆን የምመርጥሌህ ያሇ ምክንያት አይዯሇም፡፡ ሞት ሞት የሚሸት ስም በዴፌን አዱስ አበባ የምታገኘውም ፒያሳ ነው፡፡ “ድሮ ማነቂያ” ና “እሪ በከንቱ”ን እንዯናሙና ውሰዴ፡፡ ‹‹ተረት ሰፇር››ም አንተን ተረት ሇማዴረግ በሚያስችለ ሕይወቶች የተሞሊ መንዯር ነው፤ ተረት መሆን ከፇሇግህ፡፡ ፒያሳ ሥጋን ብቻ ሳይሆን ነፌስን ሇማጥፊት ጭምር ምርጥ ሰፇር ናት፡፡ ካሊመንክ ሙትና ሞክረው፡፡ ነግቶ ሳይመሽ ማዘጋጃ ይቀብርኻሌ፡፡ ስራ ሇማቅሇሌ ከፇሇክ ዯግሞ እዚያው ማዘጋጃ በር ሊይ ጠጋ ብሇህ ራስህን መዴፊት ትችሊሇህ፡፡ ፒያሳ ወዯ ሕይወትም ሌትመሌስህ ትችሊሇች፡፡ “እንዳት?” በሇኝ፡፡ ወጣት ነህና ስብሓት በመከረህ መሰረትራስህን የማጥፊት መብትህን ሇመጠቀም ወዯ ፒያሳ መጣህ እንበሌ፡፡ የት ጋር መሞት እንዲሇብህ ሇመምረጥ በፒያሳ ዞር ዞር ስትሌ እመነኝ ሌብ የምታጠፊ ቆንጆ ታያሇህ፡፡ ፀጉሯ የሚዘናፇሌ፣ ዲላዋ የሚዯንስ፣ ጡቶቿየሚስቁ… መኖር የምታስመኝ ቆንጆ ሌቅም ያሇች ውብ 13 ቁጥር አውቶብስ ስትጠብቅ ታያታሇህ፡፡ በዚህን ጊዜ ሌብህ ይሸፌትና አንተም የተፇጥሮ ሞትህን መጠበቅ እንዲሇብህ ትረዲሇኽ፡፡ ከዚያች ቅፅበት ጀምሮ የ13 ቁጥር አውቶብስ ቋሚ ዯንበኛ ሆነህ ታርፇዋሇህ፡፡ አውቶብስና ሞት በራሳቸው ሰዒት እስኪመጡ ትጠብቃሇህ። ፒያሳ ወዯ ሕይወት መሇሰችህ ማሇት አይዯሌ? የፒያሳ ካፋዎች ፒያሳ አንዴ ሺህ አንዴ መቶ ካፋዎች ያለባት ቅመም የሆነች ሰፇር ናት፡፡ አንዴ ሺህ አንዴ መቶ ቆንጆ ሌጃገረድች ዯግሞ በካፋዎቿ ውስጥ ተኮሌኩሇው ኮካ በ‹‹ስትሮ›› ይጠጣለ፡፡ ‹‹ስትሮ›› ምን እንዯሆነ ካሊወቅክ የፒያሳ ሌጅ አይዯሇህም ማሇት ነው፡፡ ‹‹ስትሮ›› በቆንጆ ሌጅ ከንፇርና በቆንጆ ብርጭቆ መሀሌ የተሰራ የሊስቲክ ዴሌዴይ ነው፡፡ፒያሳ በካፋ ብዛት “ከምስራቅ አፌሪካ አንዯኛ ናት፡፡” የኢትዮጵያ ቴላቪዥን ነው እንዱህ ያሇው ይባሊሌ፡፡ እንዯ ፒያሳ በካፋ የተጥሇቀሇቀ ሰፇር ከየት ይገኛሌ?! ከአምፒር እስከ ራስ መኮንን ዴሌዴይ ብቻ በግራና በቀኝ የተሰሇፈ ከ53 በሊይ ካፋዎችን ሌቆጥርሌህ እችሊሇሁ፡፡ በእርግጥ ቆንጆ ሌጃገረድችና ወርቅ ቤቶች በመሀሌ በመሀሌ እየገቡ ቆጠራዬን አስተጓጉሇዉት ይሆናሌ፡፡ ሆኖም ቁጥራቸው ከዚህ ቢሌቅ እንጂ አያንስም፡፡ የፒያሳ ካፋዎች ሌዩ ገፅታ ሁሌጊዜ ሙለ መሆናቸው ነው፡፡ አንዲንዴ የፒያሳ ምሁራን ይህንን ጉዲይ ከመንግሥት የትምህርት ፖሉሲ ጋር ሉያይዙት ይሞክራለ፡፡ እኔ ግን እሊሇሁ፤ ይህ የፒያሳ ሌዩ ከራማ እንጂላሊ ምንም ሉሆን አይችሌም፡፡ በፒያሳ ምርጥ ቡና ጠጥተህ ቀንህን ብሩህ ሇማዴረግ ካሻህ እነማንኪራ፣ እነ አፌሪካ፣ እነ ቶሞካ አለሌህ…፡፡ ቆንጆ ሻይ ከቆንጆ ሌጃገረድች ጋር ተፊጠህ ፈት ሇማሇት ካሻህ እነ ናምሩዴ፣ እነ ራዜሌ፣ እነ ኢቪያን፣ እነ ሳሬም፣ እነ ኦስል፣ እነ አፕቪው፣ እነ ዱጄስ፣ እነ ሃርዴኮር፣ እነ ጉዴታይምስ አለሌህ፡፡ በተሇይ በቅርቡ የተከፇተው ጉዴ ታይምስ እንዯ ዯብሌፋስ ጃኬት አይነት ተፇጥሮ ነበረው፡፡ ቀን ሊይ ውብ ካፋ ኾኖ ይቆይና ማታ ሊይ በፌጥነት ራሱን ቀይሮ ውብ ባር የመሆን ሌዩ ጥበብ ነበረው፡፡ የጨርቆስ ሌጆች ያሇ ሰፇራቸው መጥተው በቡዲ በለት መሰሇኝ ሰሞኑን ተቃጠሇ አለ፡፡ ነፌስ ይማር! ፍቅ ሊይ ቂብ ብሇህ ፒያሳንና ዜጎቿን ቁሌቁሌ እየገረመምካቸው ሇመዝናናት ካሻህ አራዲ ሊይ የተሰቀለ መዝናኛዎች አለሌህ፡፡ እነ አራዲ፣ እነ ሲዴኒ፣ እነ ትዊንስ፣ እነ ቤስት በፒያሳ ከባህር ጠሇሌ በሊይ በምናምን ሺህ ጫማ ከፌታ የሚገኙ ካፋዎች ናቸው፡፡ አሇሌህ ዯግሞ እንዯ ዲልሌ ተቀብሮ ያሇ ካፋ፡፡ ቼንትሮይሰኛሌ፡፡ ሌምከርህ! ፌቅረኛህ ፒዛ አማረኝ ካሇችህ ፒያሳ ‹‹ፒዛ ኮርነር›› ውሰዲት፤ ከዚያ በኋሊ ምን አሇ በሇኝ ፌቅሯ ካሌጨመረ፡፡ ከዚህ ግብዣ በኋሊ ካኮረፇችህ ግን ፒዛውን በሌተህባታሌ ማሇት ነው፡፡ ፒያሳ የኬክ አገር ናት፡፡ ዕዴሜ ጠገቦቹን ….በዚህ አጋጣሚ ስማቸውን ማውሳት ግዴ ይሊሌ፡፡ በተሇይ የ‹‹ኤንሪኮ›› ኬክ ይምጣብኝ፡፡ እስኪ በሞቴ ከዚህ ቤት ሂዴና ኬክ እዘዝ፡፡ ኪኒን ኪኒን የሚያካክለ ኬኮች ይቀርቡሌኻሌ፡፡ የፒያሳ ሌጅ ካሌኾንክ ታኮርፊሇህ፡፡ አንተ የሇመዴከው ዴፍ ዲቦ የሚያካክለ ኬኮችን ነዋ፡፡ እስኪ በሞቴ ቅመሰው፡፡ ከዚያ በአዴናቆት ጭንቅሊትህን ትወዘውዘዋሇህ፡፡ ካሌጣመህ ግን በኬክ አሊዯክም ማሇት ነው፡፡ሂዴና ሸዋ ዲቦ ተሰሇፌ፡፡ ኤንሪኮ ውስጥ ዞር ዞር ብሇህ ከጎንህ ያሇውን ሰውዬ ገሌመጥ ሇማዴረግ ሞክር፡፡ የሆነ ሰውዬ በትኩረት ኬክ ሲበሊ ታየዋሇህ፡፡ በእርግጠኝነት ስሇሰውየው ብትጠይቅ ከተማዋ ውስጥ ካየኻቸው ሰማይ ጠቀስ ፍቆች የአንደ ባሇቤት ሆኖ ታገኘዋሇህ፡፡ ፍቅ ባይኖረው እንኳ ፍቅ የሚሰራ ብር ያሇው ሇመሆኑ አትጠራጠር፡፡ ይህም ባይኖረው አንዴ ቀን የማግኘት ተስፊ ያሇው ነው። የኤንሪኮ የውስጥ ገፅታ አሇመብሇጭሇጭ ተራ ቤት እንዯሆነ ሉያስገምትህ ይችሊሌ፡፡ አንዴ ነገር ግን ሊረጋግጥሌህ፣ ይህ ቤት የሞጃዎች መናኸሪያ ነው፡፡ ስሇዚህ አትንቀዥቀዥ፡፡ከኤንሪኮ በኬክ መጋገር ጥበብ ተዯንቀህ ስትወጣ ከፉት ሇፉትህ የምታገኘው ‹‹እናት ህንፃ››ን ይሆናሌ፡፡ ይህ ህንጻ በቅርቡ ፒያሳን ከተቀሊቀለ ዴንቅ ፍቆች አንደና ዋንኛው ነው፡፡ በስነ - ህንፃ ታሪክ በምስራቅ አፌሪካ አንዯኛ ከመሆኑም በሊይ የሚመስሇው የሇም እየተባሇ ነው፡፡ የፒያሳ ሌጅ ካሌኾንክ ይህን ህንፃ ተዯግፇህ ፍቶ ብትነሳና ክፌሇ ሀገር ሊለ ዘመድችህ ብትሌክሊቸው ሌጃችን አሜሪካ ገባ ብሇው ዴግስ እንዯሚዯግሱ አትጠራጠር፡፡ አዱስ አበባ ውብ ሕንጻ እንዯላሇ የሚያስቡ ዱያስፖራዎችም ቢሆኑ እነሱ በማያውቁት አንዴ የአውሮፓ ከተማ ያሇ ሉመስሊቸው ይችሊሌ። (ካሊመንከኝ ፍቶውን ተመሌከት) አይበሇውና ፒያሳ ሳሇህ ዴንገት ስሜትህ ቢመጣ እንዯኔ የጨዋ ሌጅ ከሆንክ ስሌክህን በርበር አዴርገህ ትዯውሌና እጩ ፌቅረኛህን ”ማሃሙዴ ጋ ጠብቂኝ” ትሊታሇህ፡፡ “ኢንተር ሊንጋኖ” ወስዯህ፣ በዴብቆቹ የስሞሽ ግርድሽ ተጠሌሇህ፣ ሌብ የሚሰሌብ የስሞሽ ስነ ስርዒት ትፇፅማሇህ፡፡ ከ”ማህሙዴ ሙዚቃ ቤት” እስከ “ኢንተር ሊንጋኖ” ሇመሄዴ የሦስት ዯቂቃ ትእግስት ካጣኽ ፒያሳ ውሊ ትግባ እንጂ ምን ጠፌቶ! በ”አምፒር” ወዯ “ድሮ ማነቂያ” ገባ እንዲሌክ “ትሬይን ሀውስ” አሇሌህ፡፡ ይህ ቤት መሳሳሚያ ብቻ አይዯሇም ያዘጋጀሌህ፡፡ አይበሇውና ስሜትህ ከንፇር ብቻ የማያስታግሰው ከሆነብህ ይህ ቤት እጥር ምጥን ያሇ ክፌሌ እጥር ምጥን ሊሇ ሰዒት ያከራይኻሌ፡፡ ፒያሳ ነው ያሇኸው፡፡ ብታምነኝም ባታምነኝም ፒያሳ ከ10 በሊይ መሳሳሚያ ቤቶችን በጉያዋ ይዛሇች፡፡ ብዙዎቹ ስም አሌባ ናቸው፡፡ ሌብህ ከሚቆም አንዴ አምስቱን ሌጠቁምህ (ሉሞት የመጣን ሰው ወዯ ሕይወት ሇመመሇስ አምስት መሳሳሚያ መቼ አነሰው?)፤ “ኢንተር ሊንጋኖ”፣ “ትሬይን ሃውስ”፣ “ቢግትሪ”፣ “ጊቤ”፣ “ቬሮኒካ”…“ማህሙዴ ጋ” ቀጠሮ መያዝ እጅግ የሚመከር እንዯሆነ በዚህ አጋጣሚ ሳሌነግርህ አሊሌፌም፡፡ “ሇምን?” በሇኝ፡፡ አንዯኛ ከማህሙዴ ሙዚቃ ቤት የሚሇቀቁ የማህሙዴ ትዝታዎች በቀጠሮ ያስዯገፇችህን ሌጂትና ያዯረሰችብህን ብስጭት የማስታገስ ኀይሌ አሊቸው፡፡ አንዲንዳ ዯግሞ የማህሙዴ ወዲጅ የነበረው ጥሊሁን ‹‹ቀጠሮ ይከበር›› ሲሌ ያንጎራጎረውን ዜማ ሉከፌቱሌህ ይችሊለ፡፡ ሁሇተኛ ‹‹ማሃሙዴ ጋ›› አስተውሇህ ከሆነ ብዙ ቆነጃጅት ብዙ ኮበላዎችን ቆመው የሚጠብቁበት ስፌራ ነው፡፡ ዕዴሇኛ ከሆንክ ፌቅረኛዋ ቀርቶባት የተበሳጨችን ሌጃገረዴ ይዘህ እብስ ሌትሌ ትችሊሇህ፡፡ ቀጠሮ ቦታ ሴቶች ቢያንስ ሰሊሳ ዯቂቃ አርፌዯው እንዯሚገኙ ሳታስተውሌ አሌቀረህም፡፡ ማህሙዴ ጋ ግን ሇምን እንዯሆነ ባሊውቅም አረፇደ ቢባሌ 20 ዯቂቃ ነው፡፡ ቢያረፌደብህም ከፉት ሇፉትህ ብዙ የሚታይና የሚያዘናጋ ነገር አታጣም፡፡ ምሳላ ሇመጥቀስ ያህሌ ትሌቁ የሀገራችን የህዝብ ሽንት ቤት የሚገኘው “ማህሙዴ ሙዚቃ ቤት” ማድ ነው፡፡ በቀን ሦስት ሺህ ሰዎች ይሳሇሙታሌ፡፡ ሽንታቸው እንዲያመሌጣቸው የሰጉ አዛውንት ምንትሳቸውን በእጃቸው ዯግፇው ወዯዚህ ሽንት ቤት እየተወሊገደ ሲገቡ እያየህ መሳቅ ትችሊሇህ፡፡ ከፇሇክ “ሰው የተፇጥሮን ጥሪ ሇመመሇስ እንዯሚጣዯፇው ሇቀጠሮም ምን አሇ ተመሳሳይ ጥዴፉያ ቢያሳይ” እያሌክ ትፇሊሰፊሇህ፡፡ ሽንት ያጣዯፊቸውን ምእመናን ማየት ከሰሇቸህ ቀና በሌ፡፡ አይንህ ከሕዝብ ሽንት ቤት ወዯ ሕዝብ ሶኒክ ስክሪን ይወረወራሌ፡፡ ፒያሳ በቅርቡ ራሷን ከእህት ከተሞች ጋር ሇማስተካከሌ ያስተከሇችው ይህ ትሌቅ ዱጂታሌ ስክሪን የማያሳይህ ነገር የሇም፡፡ ከቶሚና ጄሪ አባሮሽ ጀምሮ እስከ ሕገ መንግሥቱ አንቀጾች ይተነትንሌኻሌ፡፡ ሕገ መንግሥቱ የብሔር ብሔረሰቦችን እኩሌነት እንዳት እንዲስከበረ ካሌገባህ አንቀጽ በአንቀጽ ያስረዲኻሌ፤ ትንሽ ከቆየህም የሴቶች እኩሌነት በአገራችን በአያላው እየሰፇነ እንዯሆነ ያሳይኻሌ፤ ይሄኔ ከሴት ጓዯኛህ ጋር የያዝከው ቀጠሮህ ትዝ ይሌኻሌ፡፡ ሶኒክ ስክሪኑ ሊይ በሚታየው የሕገ መንግስቱ አንቀጽ ውስጥ እንዱህ የሚሌ ነገር እንዱካተትሌህ ትመኛሇህ፡፡ ‹‹የሴቶች እኩሌነት ቀጠሮ በማክበርም ጭምር ይረጋገጥ።›› አይንህን ከሶኒክ ስክሪኑ ስትነቅሌ የቀጠርካት ሌጅ አበባ መስሊ ከተፌ ትሊሇች፡፡ ጉንጮችህን ሳም ሳም፣ እቅፌ እቅፌ ስታዯርግህ ንዳትህ ዴራሹኑ ይጠፊሌ፡፡ ጭራሽ ቀጠሮ ማርፇዶ ተዘንግቶህ አንተው ራስህ “አረፇዴኩብሽ አይዯሌ” ሌትሌ ይቃጣኻሌ፡፡ ፒያሳ!


Type:Social
👁 :
ብርቅርቅታ፡
Catagory:Fiction
Author:
Posted Date:10/01/2024
Posted By:utopia online

ክፍል 1 ሶላንጅ *እንደማኀተም በልብህ፣ እንደማኀተም በክንድህ አኑረኝ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፤ ቅንዓትም እንደ ሲኦል የጨከነች ናትና፡፡ ምዕራፍ አንድ ከሚወርደው ዶፍ ክብደት የተነሳ ቀኑ የቀን ጨለማ ሆኗል፡፡ በኔፕልስ ከተማ ዙሪያ ባሉት ተራሮች ላይም እያፏጨ የሚያልፈው ነፋስ የጆሮ ታምቡር ይበሳል፡፡ ውሽንፍሩም የዓይን ቆብ አያስገልጥም፡፡ ዎከር የለበስውን የዝናብ ካፖርት ክሳድ ከጆሮው በላይ ድረስ ጎትቶ ብርድ ያቆረፈዳቸው እጆቹን ወደ ጠመንጃው ቃታ መለሰ፡፡ ያቺም የቆምባት የቀበሮ ጉድጓድ መለስተኛ ኩሬ ሆናለች፡፡ ሳም ዎከር የሃያ አንድ ዓመት ወጣት አሜሪካዊ ሲሆን ወደ አውሮፓም ለመምጣት ምክንያት የሆነው ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ነበረ፡፡ ዎከር ለመጀመሪያ ጊዜ በጦር ሜዳ ላይ የዋለው በሰሜን አፍሪካ ነው፡፡ በዚያም ለነበረው የአሜሪካ ጦር የሜዲትራንያንን ባህር አቋርጦ ከዋናው የጣልያን ግዛት ለመድረስ ዓመት ከመንፈቅ ፈጅቶበታል፡፡ ጦሩም አሁን መሽጐ የነበረው ከኔፕልስ ከተማ በስተ ሰሜን ምስራቅ ነበር፡፡ ሳም ዎከር የሰሜን አፍሪካ ትዝታ በታወሰው ቁጥር ያንገሸግሽዋል፡፡ ሐሩሩ ያሳብዳል፡፡ ሙቀቱ ዕርቃን ያስኬዳል፡፡ የበርሃው ነፋስ የሚያንገዋልለው የአሽዋ ሞገድ ግማሽ ዕውር የደርጋል። ቀኑን ሙሉ ዓይን አንደለበለበ እንዳስለቀሰ ነበር የሚውለው፡፡ የዛሬ የኔፕልስ ከተማ አካባቢ ዶፍና ውሽንፍር ግን ከዚያ የባስ የሚሸነቁጥ ሆነበት፡፡ በምሽጉ ዙሪያ ያለማቋረጥ እያፏጨ የሚያልፈው ነፋስ ደም ስር ይጠዘጥዛል፤ አጥንት ሰርስሮ ይገባል፡፡ የዎከር ከንፈሮች በድን ሆነዋል፡፡ ጣቶቹም ደንዝዘዋል፡፡ ሱስ ቢያቅበጠብጠውም ቆርጦ ያስቀመጣትን ቁራጭ ሲጋራ ከከንፈሩ ለማድረስ ክብሪት ጭሮ ለማቀጣጠል አልቻለም፡፡ ያን ጊዜም ነበረ የረገመውን ሰሜን አፍሪካን ማረኝ ወደ ማለቱ የተቃረበው፡፡ ሳም ዎከር በጄኔራል ከላርከ በሚመራው ክፍለ ጦር ውስጥ የ45ኛው እግረኛ ሻለቃ ባልደረባ ነበር፡፡ ከፍለ ጦሩ የሲሲሊን ደሴት በሐምሌ ወር በድል አድራጊነት ከያዘ በኋላ ከኔፕልስ ለመድረስ አራት ወራት ፈጅቶበታል፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ሮም ከተማ በመግፋት ላይ ነበር፡፡ ሆኖም ባላንጣው የጀርመን ጦር በቀላሉ የሚበገር ኃይል አልነበረም፡፡ስለዚህ ለእያንዳንዷ ጋት መሬት አይከፍሉ መሥዋዕት መክፈል ነበረበት፡፡ ለሮም የሚደረገው ጦርነት አጅግ አዝጋሚ፣ ሲበዛ የሚዘገንን ነበር፡፡ የሁለቱም ተፋላሚዎች ደም እንደውሃ ፈሶበታል፡፡ በኔፕልስ አካባቢ ሽለቆና ተራሮች፣ ጋራና ሸንተረሮች ላይ በአልፍ የሚቆጠሩ ወጣቶች ረግፈውበታል፡፡ ዎክር የደነዘዙ ጣቶቹን አፉ ውስጥ ከቶ ከሆዱ በሚወጣው ሞቃት አየር ነፍስ ሲዘራላችው ሞከረ፡፡ ከዚያም እጁን ወደ ኪሱ በመክተት ቁራጯን ሲጋራ አውጥቶ ከከንፈሩ ሰካት፡፡ የነበረው የመጨረሻው የክብሪት እንጨት ግን ውሃ ገብቶት ቶሎ አልጫልርህ በማለቱ እስከዚያ ከከንፈሩ ላይ ያደረጋት ቁራጭ ሲጋራ በዝናቡ በስብሳ ፍርክስክስ አስች፡፡ ያን ጊዜም በንዴት “ሺት ብሎ የክብሪት ቤቱን ከቅል ጥሙ ድረስ ካጠለቀው ኩሬ ውስጥ ወረወረው፡፡ ጃፓን የአሜሪካ ይዞታ የነበረችውን የፐርል ወደብ በአውሮፕላን በደበደበች ጊዜና አሜሪካም በጃፓን፣ በጀርመንና በጣሲያን ላይ ጦርነት ባወጀችበት ወቅት ዎከር የዝነኛው የሐርቫርድ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ነበር፡፡ ዎከርም የሚታየው ሁሉ አንደ ቀድሞዎቹ የሐርቫርድ ምሩቃን እርሱም ትምህርቱን ጨርሶ ወፍራም ደምወዝ የሚያስገኝ ሥራ ሲያማርጥ፣ የገጠርና የከተማ መኖሪያ ቤት ሲኖረው፣ ትዳርም መስርቶ የልጆች አባት ሲሆን ነበር፡፡ ወላጆቹ በአስራ አምስት ዓመት እድሜው በአደጋ ሰለሞቱበት በሐርቫርድ ዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ለመከታተል ለሦስት ዓመታት ያህል በትርፍ ሰዓቱ በትያትር ቤት ውስጥ በተላላኪነት ጉርሻ እየተሰጠው ስርቷል፡፡ ታላቅ እህቱ የነበረችው ኢሊንም ከራሷ ተርፏት ለርሱ የምትረዳው ሴት አልነበረችም፡፡ በወታደርነት በመመልመሉም ሊሰናበታት በሔደ ጊዜ ቡና ቤት ውስጥ ተቀጥራ ስትሰራ ነበር ያገኛት፡፡ ኢሲን በታናሽ ወንድሟ ወደ ጦር ሜዳ መላክ ቅንጣት ያህል ሐዘኔታ አልተሰማትም፡፡ እንደ እህት ከአንገቱ ተጠምጥማ አልቅሳ ልትሸኘው ቀርቶ 'በደህና ተመለስ የሚለውን የተለመደ የበጎ ምኞት መግለጫ እንኳን ነፍጋዋለች፡፡ ሴት አዳሪዋ ኢሊን ዎከርን የምትጠላበት ምክንያት ነበራት፡፡ ዎከር ከሕፃንነቱ ጀምሮ ብሩህ አእምሮ የነበረው ልጅ ነበር፡፡ በትምህርቱ የሦስት ዓመት ታላቁ የነበረችውን ኢሊንን ቀድሟት በመሔዱ በወላጆቿ የተጠላች፣ የአካባቢውም መዘባበቻ ሆና ነበረ፡፡ በዚያም ላይ ደግሞ ዎከር መልከ መልካም ተግባቢ ልጅ ሲሆን፣ እንደ ፀጉሯ መቅላት ደመ ፍሉ የነበረችው ኢሊን ግን ቀጭንና ያለ ዕድሜዋ የበሰለች፣ ተንኮለኛና ምላሰኛ ልጅ ነበረች፡፡ አሥራ ሦስት ዓመት እንደሞላትም ከአንድ ጎረምሳጋር ኮበለለች። ከዚያን ወዲህ ብዙ ወንዶች አቀያይራለች፡፡ ዎከርም ሊሰናበታት በሄደ ጊዜ በስድስት ዓመት ታናሿ የሚሆን የአስራ ስምንት ዓመት ጎረምሳ ቅምጥ ነበረች፡፡ ጎረምሳው ስራ አልነበረውም፡፡ ኢሊን ከቡና ቤት በሚከፈላት አነስተኛ ደመወዝና ሲቀናትም ከሌላ ወንድ ጋር በመውጣት በምታገኘው ገንዘብ ነበር የሚተዳደሩት፡፡ ሆኖም ኢሊንም ሆነች ያ ጎረምሳዋ የሚያድሩት ከሞቀ ቤት ነው፡፡ የምግብና የመጠጥ ችግር አልነበረባቸውም፡፡ በልብስ አልታረዙም። ዎከር ግን በሐርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የመጨረሻ ዓመት ተማሪ ነበር፡፡ በወታደርነትም ተመልምሎ መጀመሪያ ወደ ሰሜን አፍሪካ ተላከ፡፡ ዓመት ከመንፈቅ በሰሜን አፍሪካ በረሃ ሲዋጋ ቆየ፡፡ ከዚያም እረፍት ሳያገኝ ወደ ሲስላ ብሎም ወደ ኔፕልስ መጣ፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ሮም አቅጣጫ በሚወስደው የጦር ሜዳ ላይ ይገኛል፡፡ ታዲያ ዎከር እንደልቡ የሚያጨሰው ሲጋራ እንኳን አላገኘም፡፡ ምናልባት ዕድለኛም ከሆነ ሮም ይደርሰ ይሆናል:: ሮምን መያዝ ማለት [ ደግሞ የጦርነት ማብቂያ ነው ማለት አልነበርም፡፡ ስለሆነም ከሮምስ በኋላ የሚጠብቀው ምን ዕድል ነበረ? ዎከር በሓሳብ ማዕበል ውስጥ ጭልጥ ብሎ ሰጥሞአል፡፡ ዶፉ ግን አሁንም ጠመንጃ በያዙት እጆቹ ላይ እንደወረደ ነው፡፡ ውሽንፍሩም እንደልብ ግራና ቀኝ ሊያሳየው አልቻለም። “እንካ ይቺን አጢሳት ሲል እጐነ የነበረው ሌላው ወታደር አርዘር ፖተርስን የያዛትን ቁራጭ ሲጋራ ለዎከር ሲሰጠው እጁን ዘረጋ፡፡ ዎከር በፍጥነት ተቀበለና ከከንፈሩ አድርሶ በማከታተል ሁለት ጊዜ ጢሱን ማግ ማግ ከማድረጉ አሳቱ እጣቱ ጋር ደርሶ ፈጀው፡፡ ቁራጯን ወደ አፉ ቶሎ መልሶ ቢሰብም ስስ የከንፈር ቆዳዎቹ በመቃጠላቸው አንትፍ አለና ሲጋራዋን ከውሃው ውስጥ ጥሎ ራሱን በትዝብት ነቀነቀ፡፡ የማያልፍ ነገር የለም ሳም፣ ያሁኑም ችግር ያልፍ ይሆናል” አለው ፓተርሰን የዎከርን መተከዝ ተመልክቶ፡፡ ፓተርሰን በወታደርነት ሲመስመል የሕግ ትምህርቱን ጨርሶ በጥብቅና ሙያ ላይ የተሰማራ የሐያ ሰባት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፡፡ ወላጅ አባቱም በህፃንነቱ ስለሞተ ፓተርሰን ያደገው በአናት እጅ ተሞላቆ ነበረ፡፡ አሁን ላየው ግን ሽማግሌ ነበር የሚመስለው፡፡ ሳም ዎከር የሐርቫርድ ዮኒቨርስቲን እንዲተው በተገደደበት ወቅት አካባቢ ፓተርሰንም በኒዮርክ ከተማ ከነበረው የጥብቅና ሥራው ላይ ተመለመሉ፡፡ እንደ ሳም ዎከርም እርዘር ፓተርሰን በሰሜን አፍሪካ በረሃዎች ተዋግቷል፡፡ እንደ ዎከርም በሲሲሊ ደሴት ተራሮችናሸለቆዎች ውስጥ በኔፕልስ ጋራና ሸንተረሮች ላይ ረጅም የሥቃይ ወራት አሳልፏል፡፡ በድሎት ላደገው ፓተርሰን ደግሞ ይህ ሁሉ ሊቋቋመው ከሚችለው በላይ ቢሆንበትም የአጋጣሚ ጉዳይ ሆነና ሳም ወከርን የመሰለ ፅኑ ጓደኛ አጋጠመው፡፡ ዎከር እንደ ፓተርሰን ረጅም ባይሆንም መካከለኛ ቁመትና ደልዳላ ሰውነት ያለው ወጣት ነበረ፡፡ ሳም ዎከር ግን ሳቂታና ተጫዋች፣ በዕድሜው ወጣትና በተፈጥሮውም ደፋር፣ ተግባቢና ቆራጥም ነበር፡፡ ዎከር የራሽን መያዣ ሻንጣውን ከፈተና አንድ የታሸገ ቆርቆሮ አውጥቶ በሳንጃው ከከፈተ በኋላ “ውድ ጓደኛዬ ፓተርሰን! ፈቃድህ ሆኖ ይህንን የገና ስጦታ ብትቀበለኝም አለና ጐንበስ በማለት አበረከተለት፡፡ በጣም አመሰግናለሁ፡፡ ሆኖም በውስጡ ያለው የተርኪ ስጋና መረቅ ነው ወይንስ የአደንጓሬ ሾርባ? አለው ፓተርሰን እየተቀበሉ፡፡ "ስትቀምሰው ትሰየዋለህ፣ ግን እንዳትጨርሰው አስና ዎክር ሁለቱም ጥቂት ተሳሳቁ፡፡ ከዚያም በስላሙ ወቅት ስላሳለፏቸው የገና በዓሎች አንሥተው ሲጫወቱ ቆዩ፡፡ ድግሱ ከተበላ ከተጠጣ በኋላ የሚጠብቃቸው የሞቀ አልጋ በሓሳባቸው ታወሳቸው፡፡ በተለይ ፓተርሰን በእንደዚህ ያለ ዓመት በዓል ቀን ቀርቶ በሌላውም ጊዜ ቢሆን ብቻውን መተኛት የሚወድ ሰው አልነበረም፡፡ ለፓተርሰን ዓይነ ህሊና ሽክ ብለው ይለብሱ የነበሩት የኒዮርክ የቢሮ ሰራተኛ ልጃገረዶች ታዩት፤ ስለነርሱም ብዙ ብዙ አወራ፡፡ በመጨረሻም “ተወኝ እባክህ ጠግቤአለሁ እሁን ነው የበላሁት» አለ፡፡ ቅመሰው እንጂ! ይህን የመለሰ ጣፋጭ ምግብ በጣሊያን አገር ውስጥ እናገኛለን ብዬ አልገመትኩም ነበር እያለ ዎከር በማውራት ላይ እንዳለ በአጠገባቸው የሚያልፈው ፶አለቃ ሰምቶ ኖሮ “ስለምንድነው የምታወራው ዎከር? አለና ባለበት ቆሞ ሁለቱንም ተራ በተራ ሲያያቸው ቆየ፡፡ ሳም ዎከር ታዛዥና ደፋር ወታደር ነበረ፡፡ የሌሎቹን ጓደኞቹን ህይወት ለማዳን ከአንድም ሁለት ጊዜ ራሱን ለአደጋ አጋልጧል፡፡ በመሆኑም አላቃው በይፋ ባያሳየውም ይወደው ነበር፡፡ ከማፍቀሩም የተነሳ ስዎከር ደህንነት አጥብቆ ያስባል፡፡ ፓተርሰን ግን የዎከር ተቃራኒ ነበረ፡፡ ወኔ የለሽ ነው፡፡ በዕውቀት ግን የሚስተካከለው አልነበረም፡፡ “እና ምግቡ አልተስማማችሁም ማለት ነው?“ተስማምቶናል አስቃዬ አለና ዎከር የቆርቆሮውን ምግብ ወደርሱ አያቀረበ “እንዲያውም እዚህ የሚሰጠን ምግብ ተወዳዳሪ አይገኝለትም፡፡ እስቲ እርስዎም ይቅመሱት አለው፡፡ ፶አለቃውም እንደመናደድ ብሎ “ወደዚህ የመጣችሁት ለግብዣ ተጠርታችሁ አይደለም አለ ዎከር ያስጠጋለትን የቆርቆሮ ምግብ በእጁ እየገፋ፡፡ ዎከርም “ኦ! ይቅርታ... የጥሪውን መልዕክት በትክክል ባለማጤኔ ነው" አለና ሳቀ፡፡ ፶ አለቃውም የመጣበትን ሳቅ አፍኖ በጐናቸው አለፈ፡፡ ስለ ማዕረጉም ሆነ ስለ ቁጡነቱ እንደ ፓተርሰን ያሉት ወታደሮች ይፈሩት እንደሆነ እንጂ ዎከር ግን ደፍሮ ይቃለደው ነበረ፡፡ አለቃውም ቢሆን ይህን የዎከርን ቦርቧራነት አይጠላውም፡፡ አልፏቸው ከሔደም በኋላ አንገቱን ዘወር በማድረግ በነገው ዕለት ልንንቀሳቀስ ነው፡፡ ማለቴ... ይህን የጋለ ማህበራዊ ግንኙነታችሁን ለማቋረጥ ፈቃደኛ ብትሆኑ” ብሏቸው ጥሏቸው ሔደ፡፡ ፓተርሰን ወደ ፶አለቃው እያየ ድምፁን ዝቅ በማድረግ ምን እንደሚሻለኝ አላውቅም፡፡ ይህ ሰውዬ ጠምዶ ነው የያዘኝ አለ፡፡ “አይምስልህ ፓተርስን፣ ሰውየው ጨዋታ ወዳድ ስው ነው አለ ዎከር ልማደኛ እጁን ወደ ኪሱ እየሰደደ፡፡ ምናልባት ሌላ የተረሳች ቁራጭ ሲጋራ ባገኝ ሲል ነበር፡፡ ግን ምንም አላገኘም፡፡ ፓተርሰን ግን ከየት እንዳገኘው አይታወቅም አንድ ሙሉ ሲጋራ አወጣና አያይዞ ለዎከር ሰጠው፡፡ “ያምላከ ያለህ! ከየት አገኘህ እባክህ? ሲል ዎከር ጠየቀው፡፡ ያ ዛሬ ከጣልከው ጀርመን ኪስ ውስጥ አንተ ሬሳውን አልፈህ ወደፊት ስትሮጥ እኔ ኪሱን እበረብር ነበረ፡፡ እና ይቺን አንድ ሲጋራ ብቻ አገኘሁ እለው ፓተርስን፡፡ ዎከርና ፓተርሰን ሲጋራዋን እየተቀባበሉ ካጨሱ በኋላ ከጉድጓድ ወጥተው ጐን ለጐን ተኙ፡፡ ሲነጋጋም ዝናቡ አባርቶ ስለነበረ ጦሩ መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ የሚቀጥለውን ምሽት ያሳለፉት ከአንድ ከፈራረሰ ከእህል ማከማቻ አዳራሽ ውስጥ ነበር፡፡ ከሁለት ቀናት ጉዞም በኋላ ከአፍ እስከ ገደፉ ሞልቶ ይጋሽብ ከነበረው ከቮልቱርኖ ወንዝ ደረሱ፡፡ ያንን ወንዝ በቀላሉ ማቋረጥ አልተቻለም፡፡ ከክፍለ ጦሩም እባላት አስራ ሁለት የሚያህሉ ስዎች ----------ከዳንኤላ ስቲል ትርጉም በዓቢይ ደምሴ


Type:Event
👁 :
ዴርቶ ገዳ part 4
Catagory:Fiction
Author:
Posted Date:10/01/2024
Posted By:utopia online

“ከአሁን ቀደም እንተዋወቅ ነበር?" አለ ኢንጂነር ሻጊዝ፡፡ በፍፁም ከአሁን ቀደም የጋራ ምስጢር እስኪኖረን ድረስ ልንተዋወቅ አንችልም። በፍፁም። በተለያዩ አለማት የኖርን ሰዎች ነን፡፡ እኔ ቅድም እንደነገርኩህ የማውቅህ ባነበብኩትና በሰማሁት ነው፡፡ በአካል ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁህ ከቀናት በፊት ይህን ቀዶ ጥገና ሳደርግልህ ነው፡፡ ከዚህ በተረፈ ግን እኔና አንተን ሊያገናኘን የሚችል አንዳችም መንገድ አልነበረም፡፡ አንዳችም መስመር!" “የት ነው ተወልደህ ያደከው?" “የተወለድኩበትን _ አላውቅም፡፡ _ ያደኩት ግን ኢትዮጵያ ውስጥ ነው፡፡ ጣና ሐይቅ ውስጥ በሚገኝ አንድ ደሴት ላይ፡፡" “ጣና ሐይቅ ውስጥ የትኛው ዴሴት ላይ?” “ክብራን ደሴት ላይ፡፡ ከባህር ዳር ከተማ በጥቂት ኪሎ ሜትር ርቀው ጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት እንጦንስና ክብራን በመባል በሚታወቁት መንታ ደሴቶች ላይ ነ ያደኩት፡፡ እስክጎረምስ የሴቶች ገዳም በሆነው በእንጦንስ ደሴት ከጎረመስኡ በኋላ ደግሞ የወንዶች ገዳም በሆነው በክብራን ደሴት ላይ ነው ያደኩት አንተ ደግሞ ከፋ!...ምን አገናኘን?' አለ ዶ/ር ሚራዥ። ወዲያው በሩ በኃይል ተበርግዶ | ሶስት ሰዎች ወደ ከፍሉ ተንደርድረው ገቡ፡፡ ሁለቱ ነጭ ጋወን የለበሱ ዶክተሮች ሲሆኑ የአንደኛው ማንነት ግን አይታወቅም፡፡ “ዳይሬክተሩ በአስቸካይ ይፈልጉሃል ዶ/ር ሚራዥ? አለው አንደኛው ዶክተር፡፡ “ባስቸኳይ! ከዚህ ቀደም አይቶት የማያውቀው ሰውዬ ጠረጴዛው ላይ ያስቀመጣቸውንና የኢንጂነር ሻጊዝን የህክምና መረጃ የያዙትን ወረቀቶች ላፕቶፕ ኮምፒውተሩንም አንስቶ ሊወጣ ሲል ሚራዥ ጎትቶ ወለሉ ላይ ዘረገፈው፡፡ ሰውዬው በፍጥነት ተነስቶ ፈገግ አለ በደረቁ፡፡ “ቀዩ መስመር ውስጥ ከገባህ ቆይተሀል። ሽጉጡን መዥርጦ ከሚራዥ ጭንቅላት ላይ አነጣጠረበት፡፡ "+TA!.....AM^!" በሩን በርግደው ተከታትለው ሊገቡ ጭንቅላቱ ሳይ የደቀነውን ሽጉጥ ምላጭ ሳበው፡፡ ከተቀመጠበት ወንበር ጀርባ ያለው ነጭ ግድግዳ በደሙ ፍንጣቂ ተጨማለቀ፡፡ በጢስ በታፈነው ሳሎን ውስጥ እየተጨናበሱና እያሳሉ አይተው ራሱን ባጠፋው ደህንነት በድን ላይ በብሽቀት ጥይት አርከፈከፉበት፡፡ አንደኛው ደህንነት ያገኘውን እቃ እየጠሐዘ ሲበሳጭ አንደኛው ደግሞ የሰነዱን አመድ ዘግኖ በብሽቀት ሳቀ፡፡ በመጨረሻ ከጻፈው አንድ ቃል በስተቀር አንዳችም መረጃ አላስቀረም፡፡......ሁለቱም ብጣቂው ፅሁፍ ላይ አፈጠጡ፡፡..... ዴርቶጋዳ?...ምን!?......ተያዩ፡፡ ሚራዥ የህክምና ክፍሉን ለቆ ወጥቶ ወደ ዳይሬክተሩ ቢሮ ከመሄዱበፊት ለመጨረሻ ጊዜ ኢንጂነር ሻጊዝን ፍዝዝ ብሎ ተመለከተው፡፡ ሻጊዝም ሚራዥን በዓይነ አነጋገረው፡፡ በቀዶ ህክምናው ክፍል ውስጥ የተተከሉት ስውር ካሜራዎች የሚቀርፁትን ምስልና ድምፅ ኮምፒውተራቸው ላይ የሚከታተሉት የሆስፒታሉ ዳይሬክተር ዶ/ር ሚራዥና ኢንጂነር ሻጊዝ የተነጋገሩአቸውን የአማርኛ ቃላት ወደ እንግሊዘኛ የሚተረጉመውን ማሽን የዘጉት ዶ/ር ሚራዥ ወደ ቢሮአቸው ሲገባ ብቻ ነበር፡፡ ምንም ቃል ሳይተነፍሱ አንድ ገፅ ወረቀት ጠረጴዛው ላይ አንስተው ለዶ/ር ሚራዥ ሰጡት፡፡ ከሥራ መባረሩን የሚገልፅ፡፡ “ለምን?” አለ ዶ/ር ሚራዥ። ምንም ምላሽ አልሰጡትም ዳይሬክተሩ፡፡ "ውጣልኝ አሁን ሥራ ላይ ነኝ፡፡" ቴልአቪቭ : እስራኤል : “በውድ ዋጋ ነው አይደል የተገረዝሽው? አላት አይኖቹን አጥቦ እየተጠጋት፡፡ ሲለምናት ቢኖርም ፍንክች ብላለት አታውቅም፡፡ “አትጠጋኝ አለችው ውስጧ እያረረ፡፡ “በእውነት ያንቺን ያህል እግዚአብሔርን ብለምነው : ሶስት መቶ ሚስቶች ሰጥቶ ሰማኒያ እቁባቶች ይመርቀኝ ነበር አሁንም እየተጠጋት፡፡ “አትጠጋኝ አለችው አሁንም ወደኋላ እያፈገፈገች፡፡ ቋጥኝ የሚያክል ራሱን እንደ ክር የቀጠነ አንገቱ እስኪቀነጠስ በአሉታ ወዘወዘው፡፡ የበለጠ ዓይነን እያጠበበ ተጠጋት፡፡ ቤቷ ውስጥ ባይሆን ኖሮ የያዘችውን የብርጭቆ ውሃ ላዩ ላይ ከልሳበት ባስወጣችው ነበር፡፡ ደግሞም አብረው የሚያከናውኑት አንድ የጋራ ጉዳይ አላቸው :: “ደጋግሜ እንደነገርኩህ አጉል ጊዜህን ባታባክን ይሻላል" ንዴቷን ከውሃው ጋር እየዋጠች ዝም አለችው፡፡ ደረቷ ላይ ተጠጋግተው ከተወጠሩትና ቀጥ ቀጥ ብለው እንደ አምባ ተራራ የቆሙ ጡቶቿ ላይ አይኖቹን ተክሎ በምላሱ ከንፈሩን አረጠበ፡፡ በጧት በመምጣቱና የሚቋምጥለት አካሏን በውስጥ ልብስ በማየቱ በጧቱ የቀሰቀሰውን መልአክ አመሰገነው፡፡ ተራራ የሚያክል ራሱን እንደ ክር በቀጠነ አንገቱ ላይ አንጠልጥሎ ያቀረቀረ መሰለና ገላዋን ወደ ላይ በደፈረሱ ጥቃቅን ዓይኖቹ እንደ ሽንኩርት መላጥ ጀመረ፡፡ እንደ ወርቅ የሚያንፀባርቁ የአግር ጥፍሮቿን ቃኝቶ ሽቅብ ቃተተ፡፡ የውስጥ ገላዋን በሚያሳይ ነጭ ስስ የሌሊት ልብሷ ውስጥ የቆመለትን ማራኪ ገላዋን በዓይኖቹ ሽቅብ ሲጠባ ፊት ለፊት ገጥመው የሴትነት መለያዋን የሸፈኑ ጭኖቿ ጠሩት፡፡ መሀላችን ግባ ዘግተን የያዝነው ልዩ ዕቃ በመካከላችን አለ አሉት፡፡ ከጎን ሰፋ ያለው ዳሌዋ ከቀጭን ወገቧ ሥር ውሏል፡፡ የተቀነበበ እምብርቷን አልፎ ደረቷ አልበቃቸው እንዳለ ተጠጋግተው የተኮፈሱ ትላልቅ ጡቶቿ ከአድማስ ጥግ እንደሚታዩ ተራሮች አልታለፍ አሉት፡፡ ከመቃ አንገቷ ላይ የማይለየውንና በትልቅ ሀብል ያሰረችውን በቶ ቅርፅ የተሠራ ባለጉጥ ግማደ መስቀል ላይ ሲደርስም ይጥገበኝ ብላየቆመች ይመስል ስታየው ቆይታ ፈገግ አለች፡፡ የጎመራ የወይን ፍሬ የሚመስሉ ከንፍሮቿ መሀል ችምችም ያሉ ነጫጭ ገዳይ ጥርሶቿን እንደምንም ሲያልፍ የወሲብን ቆሌ የሚጠሩ አይኖቿ ጋር ተጋጭቶ ቆመ፡፡ አይቷት የማያውቅ አዲስ ፍጡር አዲስ መከላ ታየችው፡፡ ቡዝዝ...ፍዝዝ አንዳለ በማያውቀው ኃይል ተገፍትሮ ከንፈሯ ላይ ሊያሳርፍ የላከው ከንፈሩ በፍጥነት ፊቷን ስታዞር ጆሮ ግንዷ ላይ አረፈ፡፡ _ ወዲያው _ በአይበሉባዋ የሚያቃጥል ጥፊ ስታሳርፍበት ወደኋላ ተንገዳግዶ ቆመ፡፡ የማይታገላት አደገኛ ሴት ሆነችበት እንጂ ከጭኖችዋ መሀል ገብቶ ለዓመታት የቋመጠለትን ሲሳይ በግዳጅም ቢሆን ሊቋደስ ልቡ ቆርጦ ነበር፡፡ ግን ብዙዎችን ያንበረከከችና የሞሳድ ባልደረቦቿ ‹‹አቦ ̇ ሽማኔዋ›› እያሉ የሚያመካሹአት ሲጳራ ናት፡፡ ለእስራኤል የስለላ ድርጅት ሞሳድ በአባልነት የመለመላትም የህክምና ምርመራዋን _ የሰራውም : ራሱ ነው፡፡ ከሁሉም በፊት ያጠመደው ውበቷ፡፡ እሱም ውበቷንና እሷን ማጥመድ ጀመረ፡፡ ዛሬ ደግሞ ለጋራ የሚያጠምዱት ወጥመድ አላቸው፡፡ የእስራኤልን አንድ ወጥመድ በጋራ አጥምደው አሽክላቸው ውስጥ የሚገባውን ታዳኝ አንቀው ለእስራኤል መስጠት አለባቸው፡፡ ይህ ተልእኮ የወደቀው ባነዚህ ሁለት አይሁዶች ጫንቃ ላይ ነው፡፡ ሲጳራ አናንያን ለመጀመሪያ ጊዜ ያየችው ዘመቻ ሙሴ›› በተሰኘው እስራኤል የኢትዮጵያ ፈላሻዎችን በሱዳን በኩል አስኮብልላ ወደ እስራኤል በወሰደችበት ጊዜ ነው፡፡ ዶ/ር አናንያ ከወጣትነቱ ጊዜ ጀምሮ : የሞሳድ የህክምና ክፍል አባልና ተመራማሪ ሆኖ ሲሰራ አንድም ቀን ስለፍቅሩና ስለግል ህይወቱ መደላደል አስቦ አያውቅም፡፡ የፅዮናዊነት መዝሙር ሲያዜም _ አደገ፡፡ አይሁድነት በደሙ ውስጥ ሲዘዋወር ኖረ፡፡ የዘወትር ንግግሩ ማሳረጊያ | እስራኤል | ለዘለአለም ትኑር!” ሆነ፡፡ ሲጳራን ካያት ጊዜ ጀምሮ የግሉ እንደምትሆን እርግጠኛ ሆኖ ኍሮ ነበር፡፡ በተለይ በዚህ ወቅት ፍላጎቱ ንሮበታል። አማላይ ገላዋ አቅበዝብዞታል፡፡ ጥፊውን ወደ ውስጡ ውጦ በቀጭን አንገቱ ቋጥኝ የሚያክል ራሱን ከግራ ወደቀኝ ቀጫ አድርጎ በተለሳለሰ መንፈስ ልመናውን እንደገና ሊጀምር ሲል አናንያ! እኔና አንተ የተወከልነው ለሀገራዊ ተልእኮ ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ብቻዬንም ቢሆን እንደምወጣው ታውቃለህ፡፡ እመነኝ ....የከፈልኩትን ያህል መስዋዕትነት ከፍ፡ዩ ኢንጂነር ሻጊዝን አንቄ ለእስራኤል አስረክባታለሁ፡፡ እንዲያውም አንተ የመጀመሪያውንና ተገቢውን ሥራ - ሰርተህ ጨርሰሃል፡፡ የቀረውን ለእኔ ተወው” እያገለለችው ነው፡፡ ዶ/ር አናንያ ግን በዚህ ኦፕፊሽን ምክንያት ከእሷ ጋር አብሮ በመሳተፉ ግንኙነታቸውንተጠቅሞ የግሉ ሊያረጋት ወስኗል፡፡ ደሞም ሲበዛ እልከኛ ነው፡፡ እስከመጨረሻው ታግሏት ክንዱ ውስጥ ሊያስገባት ቆርጧል፡፡ ጎትታ ወደ አንዲት ጠባብ ክፍል ይዛው ገባች፡፡ በካርታዎችና በፎቶዎች ከተሞላችው ክፍል ውስጥ ግድግዳው ላይ የተሰቀለውን አንደኛውን ትልቅ ፎቶ ጠቆመችው፡፡ እንደ ልጃገረድ ጡት የተቀሰሩ ሁለት መንታ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይታያሉ፡፡ “እነዚህ ደሴቶች በኢትዮጵያ የጣና ሐይቅ ላይ የሚገኙ ክብራንና እንጦንስ የሚባሉ ደሴቶች ናቸው፡፡ እኔ የሴቶች ገዳም በሆነችው በእንጦንስ ደሴት እሱ ደግሞ የወንዶች ገዳም በሆነው በክብራን ነው ያደግነው" አለች ከሁለቱ መንታ ደሴቶች ፎቶ ላይ ዓይኖችዋን ተክላ፡፡ ከማትፈልገው ትዝታ ውስጥ ሊዘፍቃት አዕምሮዋ ወደኋላ በፍጥነት ፈጠነባት፡፡ እሱ ነው የልጅነት ፍቅሬ፡፡ መቼም ቢሆን የማልረሳው ሞቼ እንደገና ብፈጠር እንኳ አብሮኝ የሚፈጠረው፡፡ ሚ ራ! ሚራዥ አእምሮዋ ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ ወደ ኋላ ሸመጠጠባት፡፡ ልጓም አልባ ፈረስ ሆኖ ወደ ደሴቶቹ ጋለበባት፡፡ የትዝታዋ ፈረስ ከቴልአቪቭ ተነስቶ እየሰገረ - ቀይ ባህርን አቋርጦ ከመካከለኛው የኢትዮጵያ መልአከ ምድር መሃል ከታላቁ የጣና ሐይቅ እምብርት ውስጥ ከሁሉቱ ደሴቶች መሀል ወስዶ ዘፈቃት፡፡ በጣና ሐይቅ ላይ አርባ ያህል ደሴቶች አሉ፡፡ በሃያ ያህሉ ደሴቶች በውድ ቅርሶች የታጨቁ ገዳማትና አድባራት ሲገኙም በሃያዎቹ ግን ከአሞራዎች በቀር ማንም አይኖርባቸውም። ሲጳራ በትዝታ አውታር ተስባ በመካከላቸው የሰጠመችባቸው ከብራንና እንጦንስ ከባህር ዳር ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ በማራኪ ተፈጥሮአዊ ደን የተሸፈነት ኮረብታማዎቹ መንትያ ደሴቶች መካከል ያለው ርቀት በጣም አጭር ከመሆኑም በላይ በመካከላቸው ያለው መስተጋብር የጠበቀ ነው፡፡ ለሴቶች ገዳም ሥርዓተ ቅዳሴ ለማድረስ መነኮሳት የሚመጡት ከወንዶች ገዳም ነው፡፡ ሴቶች ግን ለምንም አገልግሎት ወደ ወንዶች ገዳም አይሄዱም፡፡ ውጉዝ ነው፡፡ “ለሴቶች ማለፍ የተከለከለ ነው" የሚል በጥቁር ቀለም የተፃፈ ማስጠንቀቂያ ገና ከደሴቱ መግቢያ ላይ አለ፡፡ ሲጳራ ግን ወደዚህ የወንዶች ገዳም ደሴት : የምትገባበት ጉዳይ ነበራት፡፡ አካሏ ቢከለከልም ልቧ ወደ ወንዶች ገዳም ገብታ ፍቅሯን ከደሴቱ መቧጠጥዋ አልቀረም፡፡ ደሴቱን በፍቅር ዓይኗ ማየት የጀመረችውም ሚራዥን ካፈቀረች ጊዜ ወዲህ ነበር፡፡ ለምን ግን እንድገባ አይፈቅዱልኝም እዚሁ አይደል በንፅህና ያደኩት? ለምን እኔንም እንደ ሌላው ሴት ይከለክሉኛል?......የማልፈልገውን ግን አይከለክሉኝም ...ወይ ልቤ ሞኙ ለምንድነው ግን የከለከሉትን አጥብቆ የሚፈልግ? ባይከለክሉኝ ይሻል ነበር አለዚያ የሚከለክሉኝበለጠ እንድፈልገው ያደርጉኛል። እኔ እምፈልገው ሁሉ ያለው ደግሞ ከተከለከልኩት ነገሮች ውስጥ ነው.... ትል ነበር ዘወትር ለብቻዋ ስትሆን፡፡ ሲጳራ ወደ ሴቶች ገዳም የገባችው ገና በሶስት አመቷ ነበር፡፡ ወደዚች ደሴት : አምጥተው : ለሴት መናንያኑ ያስረከቧት ከመንትያዎቹ ደሴቶች በጣም ርቆ በሚገኘውና ዳጋ እስጢፋኖስ በሚባለው የወንዶች ገዳም ውስጥ የሚኖሩት አባ ፊንሐስ ነበሩ፡፡ አባ ፊንሐስ ለሴት መናንያኑ ሲያስረክቧት ተጥላ አገኘኋት ብለው ሲሆንም ወላጅ አባቷ ናቸው የሚባል ጭምጭምታም ይሰማ ነበር፡፡ ነበር፡፡ በድሜ ከፍ እያለች እውነትም : ስትመጣ አባ ፊንሐስን አዬመሰለች መጣች፡፡ ሲጳራ ወደሴቶች ገዳም በገባችበት ወቅት በሴት መናንያኑ እንክብካቤ የሚያድግ በሁለት አመት የሚበልጣት ወንድ _ ህፃን ነበር፡፡ የገዳሙ ማህበር ተሰባስበው አብረው ይደጉ፡፡ አብረው መዋላቸው ለሁለቱም ሥነ-ልቦና ይጠቅማል፡፡ በዚያውም ግብረ ሕፃናትን ይለማመዱ" ተብሎ በመወሰነ _ አብረው ማደግ ጀመሩ፡፡ ህፃኑ ሚራዥም ከየት እንደመጣ አይታወቅም፡፡ አባ ዠንበሩ የሚባሉ መነኩሴ እመንገድ ተጥሎ አገኘሁት ብለው ነበር ወደ ሴቶች ገዳም ያመጡት፡፡ “እኛም ከየት እንደመጣን አናውቅም፡፡ ከየትም ይምጣ ከየት ዋናው የሰው ልጅ መሆኑ ነው፡፡ አንዴ እግዚአብሔር ፈጥሮታል፡፡ በዝመትም ይወለድ በጋብቻ ወንጀለኞች ወልደው የጣሉት እንጂ ተጥሎ የተገኘው ልጅ አይደለም። በቤቱ ውስጥ ያድግ ዘንድ አምላክ ሲጠራው እኛ ወደየት እንጥለዋለን?" ብለው : ነበር : የሴቶች ገዳም እመምኔት እማሆይ ወለተ ኪሮስ አቅፈው ያሳደጉት፡፡ ሚራዥን እማሆይ ወለተ ኪሮስ ፀሎት ሲያደርሱም ሆነ ሲሰግዱ አቅፈውት ነው፡፡ መሬትላይ ያስቀመጡት እንደሆነ ወይባ የሚባለውን የምነና ልብሳቸውን ጨምድዶ እንደጦጣ እየተንጠላጠለ እላያቸው ላይ ይወጣል፡፡ በኋላ አባ ፊንሐስ ሲጳራን ይዘው የመጡ ጊዜ አሷን እንደጉድ ትክ ብሎ እየተመለከተና እየነካካ አብሯት መጫወት ሲጀምር እማሆይ ወለተ ኪሮስን ረሳቸው፡፡ ሲጳራም ዝምተኛው ሚራዥን እንዴ - ኣሻንጉሊት እየነካካች ከሱ በመጫወት አብረው በትንሿ ደሴት ላይ ድክድክ እያሉ አደጉ፡፡ ጋር ሚራዥና ሲጳራ ባንድ ላይ ፊደል ቆጥረው : የዘወትር ፀሎትን ውዳሴ ማርያምንና ዜማን በሌሊት፣ ወንጌላትንና መዝሙረ ዳዊትን ስመፅሐፍ ቅዱስም : ብሉያትንና ሐዲሳትን እየተማሩ : ወደላቀ ደረጃ ተሸጋገሩ፡፡ ቀን ቀን እየመጡ ዋርካው ሥር ከሚያስተምሩአቸው አባ ዠንበሩ ከሚባሉትና ሚራዥን ካመጡት መነኩሴ ቅኔም ቆጠሩ፡፡


Type:Social
👁 :1
How has the digital nomad trend evolved over the years?
Catagory:Education
Author:
Posted Date:10/01/2024
Posted By:utopia online

The term "digital nomad" may seem buzzy, but it actually comes from a book of the same name by Tsugio Makimoto and David Manners that, on its publication in 1997, predicted a future workforce of globe-trotting travellers logging in from abroad. The authors proposed that technological advances and humanity's will to explore would allow for a more mobile workforce. In the nearly three decades since, and with the advent of easily accessible wi-fi and online resources for travellers, the trend has exploded. So, too, has controversy, or at the very least, disagreement around it. For many, digital nomadism is the ultimate dream lifestyle, allowing freedom of movement and the ability to explore the world while earning a living. Meanwhile, others say it contributes to gentrification and overtourism, that it drives up prices and makes cities nearly unliveable for locals. Now, a growing number of nations are upfront about a desire to attract these upwardly mobile visitors and have begun offering new visas for workers, while organisations spring up to attend to their needs. Though the necessary technology existed, the digital nomad movement didn't really take off until the 2010s, largely among young people looking for an early-career escape from the decades of 9-5 office work they saw looming before them. "When we think about our parents, it was about getting into a job, getting that 401k and going up the corporate ladder," explained Evita Robinson, Emmy award-winning creator of the NOMADNESS Travel Tribe, a social community for travellers of colour. "We're really kind of blowing that ideology up in many ways because we aren't waiting to retire to travel and see the world." But according to author, speaker and political scientist Lauren Razavi in her book Global Natives: The New Frontiers of Work, Travel, and Innovation, many of the original digital nomads were wealthy white men working either in the tech industry or as a kind of precursor to today's travel influencer, showcasing their glamorous lifestyle while making money selling guides to those interested in doing the same. However, as the possibility of remote work spread, so did the trend of working from anywhere. Look at where you're spending your money and above all, if you're in a place for a month, and you don't at least make one friend there that's from there, I'm sorry, you're not doing it right – Marquita Harris The Covid-19 pandemic only added fuel to the fire, as worldwide lockdowns proved that more people than ever were able to do their jobs online. Though restrictions lifted and people were able to return to the office – many chose not to. According to commercial real estate solutions provider Moody's commercial real estate market analysis, more than 20% of corporate real estate remains empty, while a 2023 report by MBO Partners, an enterprise solutions company that services companies with remote workers, estimates that more than thirty-five million people now consider themselves digital nomads. With the increased interest in travel post pandemic and the flexible nature of remote work, it's perhaps no surprise that the trend has grown so quickly. "Now is the time in our history where we've had the most passports and we've had all of this access," says Marquita Harris, a journalist and frequent digital nomad. "To me, being a digital nomad has given me the opportunity to travel deeper, to understand way more than I ever could when I would just take a vacation for four days somewhere. And I feel like I learned just so much from those experiences." However, not everyone sees the increase of this trend, which the MBO Partner's Digital Nomads Report estimates has grown a whopping 131% since the pandemic, as a good thing. The influx of visitors to places like Spain and Greece have also fuelled heated protests against overtourism. In places like the Dominican Republic, Bali and South Africa, many locals feel that digital nomads have caused a strain on already scarce resources and driven up the prices of goods and housing beyond what they can reasonably afford."I think, a lot of the same issues that arise when we're talking about tourism in general, when we're talking about digital nomads," explains Mechi Annas Estvez Cruz, a writer and native of the Dominican Republic. "Most of the time they're used to a certain level of comfort. So those Airbnb's that they're going to be looking for are going to be foreign [owned]. So, you come, and you say it's really cheap… cheap for who? With time, as you show up, and then you tell your friends to show up and this place becomes a safe haven for digital nomads, you're actually driving the cost of everything up." It's not just happening in the Dominican Republic; across the globe, locals are finding themselves priced out of popular cities and towns. For example, let prices in the Balearic Islands have increased by about 18% in the last year according to a recent report by Idealista. Robinson also sees the dichotomy of this situation: "This is actually a question about gentrification," she told the BBC. "I see this over and over again in the work that I do. It's heartbreaking actually and it's conflicting, these circumstances in which [visitors are] running the community out."So is there a way to be a digital nomad without contributing to inequality and overtourism? Juan Barbed, Co-Founder of ROORAL, stresses the importance of connecting with locals and being part of the community. ROORAL is an organisation that creates infrastructure for remote workers interested in spending time working in struggling rural towns in Spain. For Barbed, the key to ensuring that this model was a help rather than a hinderance to local communities was involving them in the process ahead of time. "We are not a private initiative that opens up in a place and then we [move in]," Barbed explained. "We talk with the leadership of those communities to see if this is something that they want to try. If the answer is no, it's like, OK, bye." This more community-based approach is contrary to many earlier organisations and companies that offered long-term lets and hi-speed wi-fi, but often resulted in insular, and expensive, expat communities. However, as the trend grows, the people who make up the digital nomad community has changed, instead of the young male tech workers who started the trend, an increasing number of families are taking up the lifestyle, and organisations like NOMADNESS have greatly improved its diversity, both of which will ideally have a very different impact on the destinations that welcome these groups. This change seems reflected in Harris' thoughts on her time as a digital nomad: "[I think it's important to] make sure that you are contributing to the place's, not just economy, but like the culture of a place. You are essentially contributing to gentrification if you're not careful. Look at where you're spending your money and above all, if you're in a place for a month, and you don't at least make one friend there that's from there, I'm sorry, you're not doing it right." Cruz however, is still sceptical: "How [do you live in a place] in a way that actually respects the dignity of the people who have been receiving uninvited guests since 1492? And trying to do so with grace, may I add, while being exploited. I need anybody who has a powerful passport and engages in travel for leisure to sit with that tension entirely." I think people need to approach travel overall, but definitely a digital nomad lifestyle, with a sense of consciousness and accountability – Evita Robinson With new visas in countries like Japan and the UAE, aimed at luring mobile international workers on the rise, it's likely that the trend will continue to expand to even more demographics and locations. Though it's possible that the visas will help regulate the number of digital nomads, as well as ensure they're contributing something more to the local economy. For Robinson, the expansion and continuation of this trend is a good thing. However, she cautions that travellers and countries alike need to be a bit more mindful in order to combat the potential negative effects of the digital nomad lifestyle. "I think people need to approach travel overall, but definitely a digital nomad lifestyle, with a sense of consciousness and accountability," she said. "There are ways to do it right, but I think that people are just so… romanticised maybe by the lifestyle and what they can get from it, that they forget that they're coming into somebody else's community, and they also need to think about how they can give back." source:If you liked this story, sign up for The Essential List newsletter


Type:Education
👁 :
VP debates rarely matter - the Walz vs Vance showdown is different
Catagory:News
Author:
Posted Date:10/01/2024
Posted By:utopia online

Democrat Tim Walz and Republican JD Vance will meet for their one and only vice-presidential debate on Tuesday night in New York City. While the stakes in these kind of running-mate face-offs are typically low – an undercard to the presidential main event - this one might be different. In a tight race that could be decided by tens of thousands of votes in a handful of states, every opportunity to generate positive attention and political momentum is precious. At the very least, the debate will be a fascinating contrast between two men with very different styles and political beliefs and two campaigns with distinct strategies for winning the White House. Donald Trump announced his selection of Vance back in July, at the start of the Republican National Convention and just a day after his near-assassination. The former president was riding high in the polls, and his pick of the 40-year-old Ohio senator was viewed not only as a play to the white working class in the industrial Midwest – a key demographic in a region that is a top electoral battleground – but also as a way to establish his political legacy.Unlike Trump’s first vice-president, Mike Pence, Vance is an ideological kindred spirit, whose focus on trade and immigration match Trump’s top political priorities. If Vance was a front-runner to be Trump’s running-mate, Walz’s path to the Democratic number-two spot was considerably more unlikely. After Joe Biden abandoned his re-election bid, Vice-President Kamala Harris stepped in as the standard bearer and shortly thereafter began her ticket-mate search. Walz, the governor of Minnesota, was not a leading contender for the job, but his viral appearances on television, deriding Republicans as “weird”, and his ability to defend liberal policies in moderate-friendly language won Harris over.Vance sells Trump’s message to disaffected America On the campaign trail, both men have sought to put the political skills that earned them the running-mate jobs to work. Vance is polished and practiced – a former Silicon Valley venture capitalist with an Ivy League pedigree that belies his rural Appalachian roots. Walz is a high-school teacher turned politician with a penchant for folksy midwestern humour. Vance has been a frequent advocate for the Trump campaign on mainstream media news programmes. He’s also rallied potential supporters in rural areas of the Midwestern battleground states, part of the Trump campaign’s strategy of engaging sympathetic voters who may not have participated in previous elections. Last week in Traverse City, Michigan, Vance gave his standard stump speech, which is focused on immigration, the economy and trade. “We’re going to pursue some common sense tax and economic policies,” he told the crowd of a few thousand cheering supporters gathered in a local fair grounds. “We will do it with American workers rather than foreign slave laborers.” While many of the rally attendees didn’t know much about Vance prior to his selection as vice-president, they said they liked what they had heard so far - even as Vance has frequently flirted with controversy. His amplification of untrue rumours that Haitian migrants were stealing and eating pets in Ohio is a recent example. Walz appeals to voters Harris struggles to reach The Democrat has been a regular fixture in more rural areas of the battleground states - often appearing in places that are traditionally more conservative. As a former high school football coach, he’s sought to play up his background and links to America’s most popular sport. On Saturday, he was at the Michigan-Minnesota college football game which was played in front of a crowd of 110,000. When Harris introduced Walz as her vice-presidential pick at a Philadelphia rally in early August, she repeatedly referred to him as “Coach Walz” - and highlighted his high-school educator background. The Democrats may be hoping his plainspoken, salt-of-the-earth appeal could cut into the Republican margins outside major metropolitan areas. “In Minnesota, we respect our neighbours and their personal choices that they make," Walz said in Philadelphia. “Even if we wouldn’t make the same choice for ourselves, there’s a golden rule: Mind your own damn business.”How will the candidates attack each other? During Tuesday night’s debate, Vance is likely to continue to hammer Democrats on the economy, immigration and crime – areas where polls show Trump and the Republicans are favoured. He could accuse Walz of being slow to react to the sometimes violent demonstrations in Minnesota following the death of George Floyd at the hands of Minneapolis police and highlight some of the more controversial liberal policies Walz enacted as governor, including around transgender rights. He may also point to Walz’s sometimes contradictory statements about his record serving in the Minnesota National Guard. Walz may counter by highlighting Vance’s past controversial statements – on Ohio Haitians and his derisive remarks about Democratic women who don’t have children being “childless cat ladies”. He may also note Vance’s connections to people who oversaw Project 2025, the proposed governing agenda advanced by the Heritage Foundation, a conservative think tank. He is also sure to shift the focus onto the social issues where Democrats are stronger – such as healthcare, the environment and, most prominently, abortion rights.The men who would be a heartbeat from the presidency Both men had relatively low profiles in national politics prior to their elevation to their respective presidential tickets. Vance, who has served less than two years in the US Senate, is best known for best-selling memoir, Hillbilly Elegy. Walz has a longer political record, serving as governor and as a congressman from a rural area of Minnesota, but he was never in the top ranks of party leadership. The two will have the opportunity to introduce themselves to millions of Americans for the first time on Tuesday night – and their performance could reflect on the judgement and decision-making skill of the presidential nominees who selected them. The spotlight on Vance may be particularly sharp, given that Trump, if he wins, will be the oldest person ever elected president. Vance could also take the opportunity to provide ideological depth and detail to Trump’s conservative populism, as he did during his July Republican convention speech. For Walz, it’s a chance not only to help Americans learn more about him as a candidate, but about a Democratic ticket that did not exist two months ago – one that, according to polls, many Americans still are uncertain of. If he can do that in a way that appeals to moderate and independent voters – his touted strength – all the better for the Harris camp. Typically, the vice-presidential debate happens in the midst of a series of presidential debates – an interlude between the candidate showdowns that really matter. With no further presidential debates scheduled this year, however, the running-mate face-off could be the last chance for American voters to see the two tickets represented in direct contrast before they cast their ballots.North America correspondent Anthony Zurcher makes sense of the race for the White House in his weekly US Election Unspun newsletter.


Type:News

Page 81 of 111